RSS feed for this section
addis ababa

በ“አምቼዎች” ዓለም ውስጥ፡ ፖለቲካ ፣ ማንነት እና ስደት

(ልዩ ጥንቅር)
አምቼነት ከኤርትራ ጋራ ብቻ አይቆራኝም። ከኢትዮጵያ በተለይም ከአዲስ አበባ ጋራ ባለው ጥልቅ ትሥሥርም ይገለጻል። አሥመራ ላይ “አምቼዎች” በነገረ ሥራቸው ተለይተው ይታወቃሉ። “ብዙ ኤርትራውያን አማርኛ ቋንቋን የሚናገረው አማራ ብቻ ይመስላቸው ነበር። ከ1990 ዓ.ም በኋላ ብዛት ያላቸው አምቼዎች ከኢትዮጵያ ተባርረው አሥመራን አጥለቀለቋት” ይላል ቢኒያም። ከዚያ በኋላ አምቼዎችን አሥመራ ውስጥ ለመለየት ቀላል ነበር። አማርኛ የሚናገሩ፣ በአረማመዳቸው፣ በአለባበሳቸው፣ በአንጻራዊ መልኩ በተላበሱት ግላዊ ነጻነት ይታወቃሉ። የአማርኛ ሙዚቃ በአሥመራ እንግዳ በኾነ መልኩ በስፋት የሚያዳምጡትም አምቼዎች ነበሩ።

ተጨማሪ ያንብቡ

ከሙስና ጋር በተያያዘ አንዳንድ የኦሮሚያ ሐላፊዎች ከስልጣን ተነሱ፤ ለእስር የተዳረጉ ይገኙበታል

በፊንፊኔ ዙሪያ ኦሮሚያ ልዩ ዞን የሰበታ- ሀዋስ ከተማ አስተዳደር ጽ/ቤት ከንቲባ የነበሩት አቶ ሽመልስ ሀሰኖ እና በዓለም ገና ከተማ የሚገኙ የአምስት ቀበሌ ሊቀመንበሮች ከመሬት ሽያጭ ሙስና ጋር በተያያዘ  ህዳር 22 ቀን 2003 ዓ.ም ከስልጣናቸው መነሳታቸውን የሚገልጽ ደብዳቤ እንደደረሳቸው የሰበታ ከተማ የዜና ምንጮቻችን አስታወቁ፡፡ የዜና ምንጮቻችን ለሪፖርተራችን እንደገለጹት ሰሞኑን የሰበታ ከንቲባ አቶ ሽመልስ ሀሰኖን ጨምሮ በዓለም [...]

ተጨማሪ ያንብቡ

ነርሶችን የምትገፋም “የምትሸጥም” አገር

የሥራ አጥ ቁጥሩ ምጣኔ በዓመት በ20 በመቶ እየተመነደገ ኢሕአዴግ የጉልበት ሠራተኞችን ጭምር ከውጭ ለማስመጣት ያቅዳል፤ ከመቶ ዓመታት በፊት የተዘረጋ የባቡር መሥመር ባለፉት ሁለት ዐሥርት ዓመታት ያለ አሳቢ እና ያለ አስተዋይ ጥቂት ኪሎ ሜትሮች እንኳ ሳይጠገን ተዘግቶ፤ በድንገት ከ6000 ኪሎ ሜትር በላይ የሚኾን የባቡር መሥመር ለመዘርጋት አምስት ዓመት ብቻ በቂ ነው የሚል ሐሳብ ይደመጣል። በሚቀጥሉት 20 ዓመታት ውስጥ አገሪቱን መካከለኛ ገቢ ካላቸው አገራት መካከል እናደርሳታለን የሚለው የኢሕአዴግ ዲስኩር ተነግሮ ሳያበቃ በሸቀጦች የዋጋ ውድነት እና በፖለቲካዊ ነጻነት ዕጦት ኑሮውን መቋቋም የከበደውን ማኅበረሰብ ለልማቱ መዋጮ ማድረግ አለብህ በሚል ስብከት ሊያጠምቁት ካድሬዎች ቁጭ ብድግ ይላሉ። ኢሕአዴግ እያለፈባቸው ያሉት ተቃርኖዎች ብዙ ናቸው።

ተጨማሪ ያንብቡ

በምግብ እጥረት ለተጠቁ ወገኖች 20 ሚሊዮን ዶላር ርዳታ ተጠየቀ

-በሴፍቲኔት ፕሮግራም ምግብ ለሥራ የታቀፉ ዜጎች ቁጥር በሦስት መቶ ሺህ ጨምሯል

-ለምግብ እጥረት የተጋለጡ ዜጎችቹ ቁጥር ተአማኒነት የጎደለው ነው ተብሏል

ተጨማሪ ያንብቡ

ተማሪዎቹ በረሀብ የተጠቁበት ረጲ ትምህርት ቤት መንግሥት እርዳታ አላረገልኝም አለ

(ሙሉ ገ) በአዲስ አበባ ኮልፌ ቀራኒዮ ክፍል ከተማ የሚገኘው ረጲ የመጀመርሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት በረኀብ ለተጠቁት ተማሪዎቹ ርዳታ በማድረግ ላይ የሚገኙት መምህራን እና በጎ አድራጊ ግለሰቦች እንጂ መንግሥት እና መያዶች አይደሉም ሲል ለአዲስ ነገር ገለጸ። በረኀቡ ጥቃት የደረሰባቸውን ሕጻናት በሚመግበው ማዕከል ውስጥ የሚሠሩ አንድ አስተባባሪ ለአዲስ ነገር እንደገለጹት ተማሪዎቹን ቋሚ እና ወጥ በኾነ መንገድ በመመገብ [...]

ተጨማሪ ያንብቡ
addis ababa

በ“አምቼዎች” ዓለም ውስጥ፡ ፖለቲካ ፣ ማንነት እና ስደት

(ልዩ ጥንቅር)
አምቼነት ከኤርትራ ጋራ ብቻ አይቆራኝም። ከኢትዮጵያ በተለይም ከአዲስ አበባ ጋራ ባለው ጥልቅ ትሥሥርም ይገለጻል። አሥመራ ላይ “አምቼዎች” በነገረ ሥራቸው ተለይተው ይታወቃሉ። “ብዙ ኤርትራውያን አማርኛ ቋንቋን የሚናገረው አማራ ብቻ ይመስላቸው ነበር። ከ1990 ዓ.ም በኋላ ብዛት ያላቸው አምቼዎች ከኢትዮጵያ ተባርረው አሥመራን አጥለቀለቋት” ይላል ቢኒያም። ከዚያ በኋላ አምቼዎችን አሥመራ ውስጥ ለመለየት ቀላል ነበር። አማርኛ የሚናገሩ፣ በአረማመዳቸው፣ በአለባበሳቸው፣ በአንጻራዊ መልኩ በተላበሱት ግላዊ ነጻነት ይታወቃሉ። የአማርኛ ሙዚቃ በአሥመራ እንግዳ በኾነ መልኩ በስፋት የሚያዳምጡትም አምቼዎች ነበሩ።

ተጨማሪ ያንብቡ

ከሙስና ጋር በተያያዘ አንዳንድ የኦሮሚያ ሐላፊዎች ከስልጣን ተነሱ፤ ለእስር የተዳረጉ ይገኙበታል

በፊንፊኔ ዙሪያ ኦሮሚያ ልዩ ዞን የሰበታ- ሀዋስ ከተማ አስተዳደር ጽ/ቤት ከንቲባ የነበሩት አቶ ሽመልስ ሀሰኖ እና በዓለም ገና ከተማ የሚገኙ የአምስት ቀበሌ ሊቀመንበሮች ከመሬት ሽያጭ ሙስና ጋር በተያያዘ  ህዳር 22 ቀን 2003 ዓ.ም ከስልጣናቸው መነሳታቸውን የሚገልጽ ደብዳቤ እንደደረሳቸው የሰበታ ከተማ የዜና ምንጮቻችን አስታወቁ፡፡ የዜና ምንጮቻችን ለሪፖርተራችን እንደገለጹት ሰሞኑን የሰበታ ከንቲባ አቶ ሽመልስ ሀሰኖን ጨምሮ በዓለም [...]

ተጨማሪ ያንብቡ

ነርሶችን የምትገፋም “የምትሸጥም” አገር

የሥራ አጥ ቁጥሩ ምጣኔ በዓመት በ20 በመቶ እየተመነደገ ኢሕአዴግ የጉልበት ሠራተኞችን ጭምር ከውጭ ለማስመጣት ያቅዳል፤ ከመቶ ዓመታት በፊት የተዘረጋ የባቡር መሥመር ባለፉት ሁለት ዐሥርት ዓመታት ያለ አሳቢ እና ያለ አስተዋይ ጥቂት ኪሎ ሜትሮች እንኳ ሳይጠገን ተዘግቶ፤ በድንገት ከ6000 ኪሎ ሜትር በላይ የሚኾን የባቡር መሥመር ለመዘርጋት አምስት ዓመት ብቻ በቂ ነው የሚል ሐሳብ ይደመጣል። በሚቀጥሉት 20 ዓመታት ውስጥ አገሪቱን መካከለኛ ገቢ ካላቸው አገራት መካከል እናደርሳታለን የሚለው የኢሕአዴግ ዲስኩር ተነግሮ ሳያበቃ በሸቀጦች የዋጋ ውድነት እና በፖለቲካዊ ነጻነት ዕጦት ኑሮውን መቋቋም የከበደውን ማኅበረሰብ ለልማቱ መዋጮ ማድረግ አለብህ በሚል ስብከት ሊያጠምቁት ካድሬዎች ቁጭ ብድግ ይላሉ። ኢሕአዴግ እያለፈባቸው ያሉት ተቃርኖዎች ብዙ ናቸው።

ተጨማሪ ያንብቡ

በምግብ እጥረት ለተጠቁ ወገኖች 20 ሚሊዮን ዶላር ርዳታ ተጠየቀ

-በሴፍቲኔት ፕሮግራም ምግብ ለሥራ የታቀፉ ዜጎች ቁጥር በሦስት መቶ ሺህ ጨምሯል

-ለምግብ እጥረት የተጋለጡ ዜጎችቹ ቁጥር ተአማኒነት የጎደለው ነው ተብሏል

ተጨማሪ ያንብቡ

ተማሪዎቹ በረሀብ የተጠቁበት ረጲ ትምህርት ቤት መንግሥት እርዳታ አላረገልኝም አለ

(ሙሉ ገ) በአዲስ አበባ ኮልፌ ቀራኒዮ ክፍል ከተማ የሚገኘው ረጲ የመጀመርሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት በረኀብ ለተጠቁት ተማሪዎቹ ርዳታ በማድረግ ላይ የሚገኙት መምህራን እና በጎ አድራጊ ግለሰቦች እንጂ መንግሥት እና መያዶች አይደሉም ሲል ለአዲስ ነገር ገለጸ። በረኀቡ ጥቃት የደረሰባቸውን ሕጻናት በሚመግበው ማዕከል ውስጥ የሚሠሩ አንድ አስተባባሪ ለአዲስ ነገር እንደገለጹት ተማሪዎቹን ቋሚ እና ወጥ በኾነ መንገድ በመመገብ [...]

ተጨማሪ ያንብቡ
Nairobi

በ“አምቼዎች” ዓለም ውስጥ ፦ ፖለቲካ፣ ማንነት እና ስደት

የማኅደረ ጊላይ የለጋነት ዕድሜ እንዲሁ እንደ ዐይን ጥቅሻ እያለፈ ነው። ወደ ኋላ ተመልሶ ሲያስብ ደስ የሚል ነገር ትዝ አይለውም።ሕይወት ልክ ከማለዳ ጣፋጭ እንቅልፍ እንደሚያባንኑት አስፈሪ የልጅነት የተረት ጭራቆች የተሞላች ትመስለዋለች::  ተረት የሚመስሉ ታሪኮችን እየኖረ፣ እየሰማ እና እየታዘበ እዚህ ደርሷል። መባረር፣ ስደት፣ ሞት… እና በትዝታ መዋትት በሕይወቱ ውስጥ እስካሁንም ይገለባበጣሉ። ሰሞኑን ከናይሮቢ 500 ኪሎ ሜትር ርቀት [...]

ተጨማሪ ያንብቡ
Negaso_Gidada_Et_339025gm-a

ዶክተር ነጋሶ ጊዳዳ 1197.60 ሣንቲም የጡረታ አበል እንዲከፈላቸው ተወሰነ

የቀድሞው የኢፌዲሪ ፕሬዝዳንት ዶክተር ነጋሶ ጊዳዳ 1197.60 ሣንቲም የጡረታ አበል እንዲከፈላቸው ተወሰነ። የመጀመርያ የጡረታ አበላቸውን ትላንት ጥቅምት 17 ቀን 2003 ዓ.ም የተቀበሉት ዶክተር ነጋሶ በቀድሞ ፕሬዝዳንትነታቸው ሊያገኙ የሚገባቸውን ሕጋዊ ጥቅማ ጥቅም እስከ አሁን ማግኘት እንዳልቻሉ ለአዲስ ነገር ገልጸዋል። በተከበረላቸው የጡረታ ገንዘብ ላይ አስተያየታቸውን ለአዲስ ነገር የሰጡት ዶክተር ነጋሶ “በዚህ የኑሮ ውድነት እንዴት ተደርጎ ነው በ1197 [...]

ተጨማሪ ያንብቡ

ሸራተን ሆቴል ፊት ለፊት ሊደረግ የነበረው ሰላማዊ ምልጃ በመንግሥት የደኅንነት ሠራተኞች እና በፌዴራል ፖሊስ አባላት ተበተነ

እሁድ ጥቅምት 14 ቀን 2003 ዓ.ም ከጠዋቱ በ3፡00 ሰዓት ላይ ከአካባቢያቸው በመፈናቀል ላይ ያሉት በሸራተን ዙርያ የሚገኙ እነዚሁ ነዋሪዎች ከሕጻን እስከ አረጋውያን በመኾን በቦታው ላይ የተገኙት መፈክሮችን ይዘው ነበር። የጠቅላይ ሚስትሩን ፎቶ እና ከሥሩ “እኛ የልማት አደናቃፊዎች ሳንኾን በልማት ላይ ያሉ የአፈጻጸም ችግሮች የፈጠሩብንን ኢ-ፍትኀዊነት ለማሳወቅ መንግሥትን አና ባለ ሀብቱን ሼሕ ሙሐመድ አላሙዲንን ለመለመን የወጣን ምስኪኖች ነን” የሚሉ መፈክሮችን ይዘዋል። እነዚሁኑ መፈክሮች የፌዴራል ፖሊሶቹ በስፍራው ላይ ደርሰው ነጥቀዋቸዋል።

ተጨማሪ ያንብቡ

የአገር ቤት ጋዜጦች ምን ጻፉ?

ዶክተሩ ተተኪያቸውን አቶ ግርማ ወልደጊየርጊስን “በ92 ምርጫ በግል እንዲያሸንፉ ኦሕዴድ ነው ያመቻቸላቸው” ሲሉም አጋልጠዋል፡፡ “ኦሕዴድ የግል ተወዳዳሪዎችን ይጫናል እንዳይባል ለአንዳንድ የግል ተወዳዳሪዎች ይለቀቅላቸው ተብሎ ሪኮመንድ ስለተደረገ ለአቶ ግርማ ወልደጊዮርጊስ፣ ለአቶ በድሩ አደም ለቀቅንላቸው” ይላሉ ዶክተር ነጋሶ ጊዳዳ።

ተጨማሪ ያንብቡ

የአገር ቤት ጋዜጦች ምን ጻፉ?

“ለድርድር የሚጋበዘው የታጠቀ ብቻ ነው?” በሚል አንኳር ጥያቄ በርዕሰ አንቀጹ የሚያነሳው ፍትህ ጋዜጣ ሰሞኑን መንግሥት ከኦብነግ ጋራ ያካሄደውን ድርድር እና ስምምነት “ሰላማዊ ትግል ለሚያካሄዱትም መነፈግ የለበትም” ሲል የጋዜጣውን አቋም ለማንጸባረቅ ሞክሯል፡፡ “ለድርድር ወታደራዊ አቅም፣ ታንክ እና ክላሽ መሥፈርት መኾን የለበትም” ሲል ያተተው ይኸው “ፍትህ” ጋዜጣ ዘጠኝ ቻይናውያንን እና ከስድሳ በላይ ኢትዮጵያዊያንን እንደበግ ያረዱት የኦብነግ እስረኞች ከተፈቱ በሰላም ስለተቃወሙ ብቻ እስር ቤት የታጎሩት የቅንጅት እና ሌሎች የተቃዋሚ ፓርቲ አባላት ለምን ይረሳሉ”

ተጨማሪ ያንብቡ

Bad Behavior has blocked 2472 access attempts in the last 7 days.