"; _gaq.push(['_trackPageview']);(function() { var ga = document.createElement('script'); ga.type = 'text/javascript'; ga.async = true; ga.src = ('https:' == document.location.protocol ? 'https://ssl' : 'http://www') + '.google-analytics.com/ga.js'; var s = document.getElementsByTagName('script')[0]; s.parentNode.insertBefore(ga, s); })();

Ethiopian Consumer Prices Climb 39.8% in October on Food

(Addis Ababa- Bloomberg) Ethiopian inflation was little changed at 39.8 percent in October, fueled by rising food prices, the statistics office said. The inflation rate eased from 40.1 percent in September, the Central Statistical Agency, based in the capital, Addis Ababa, said in an e-mailed statement today. Food prices surged 51.7 percent last month after [...]

Read more

የመድረክ አመራሮች እና የመንግሥት ጋዜጠኞች ተወዛገቡ

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ (መድረክ) የዜጎች የንብረት ባለቤትነት መብት ይከበር ሲል በትናትናው ዕለት በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ አመራሮቹ ከመንግሥትና ከህወሓት የሚዲያ ተቋማት ጋዜጠኞች ጋራ ተወዛገቡ።

በጋዜጣዊ መግለጫ ላይ የተሳተፉ የአዲስ ዘመን ጋዜጣ፣ የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት (ኢዜአ)፣ የኢትዮጵያ ራዲዮ ድርጅት፣ እና ባለቤትነታቸው የህወሃት የሆኑት የራዲዮ ፋና እና የዋልታ ጋዜጠኞች “በጥያቄና መልስ ላይ የመጣንበትን ተቋም መመልከቱን ትታችሁ ለጥያቄያችን ብቻ መልስ ብትሰጡን፤ እኛ ጋዜጠኞች ነን” ሲሉ ለመድረክ አመራሮች አቤቱታ አከል ተቃውሞ አስምተዋል።

Read more

ፍርድ ቤቱ በእነኤልያስ ክፍሌ ክስ ከ14 ዓመት እስከ ዕድሜ ልክ እስራት በየነ

ፍርድ ቤቱ የቅጣት ውሳኔውን አሰምቶ እንደጨረሰ ጋዜጠኛ ውብሸት ታዬ “አጠቃላይ ሁኔታው የሚያሳዝንና የሚያሳፍር ነው። ከጥርጣሬ ባሻገር ምንም ዓይነት ማስረጃ ባልቀረበበት ሁኔታ ነው የፈረዳችሁብን” በማለት ቅሬታውን ገልጿል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (አብዴፓ) ሊቀ መንበር አቶ ዘሪሁን ገብረእግዚያብሔር በበኩላቸው “እኔ ጥፋተኛ አይደለሁም፣ ለሰላማዊ የፖለቲካ ትግል በተቃዋሚ ፓርቲ በመሰለፌ ነው ይሄ ቅጣት የተወሰነብኝ” በማለት ለፍርድ ቤቱ ቅሬታቸውን ያሰሙ ሲሆን የቀኝ ዳኛው ሙሉጌታ ኪዳኔ ቆጣ ብለው አሁን ዝም በሉ ቅሬታ ካላችሁ ይግባኝ መጠየቅ ትችላላችሁ ብለዋል፡፡

Read more

የሙስሊሞች ተቃውሞ ቀጥሏል፤ “አባይ ይገደባል፤ መጅሊስ ይወገዳል”

በአወሊያ ትምህርት ቤት አስተዳደር ጉዳይ የተለኮሰው የሙስሊሞች ተቃውሞ በአዲስ አበባና በደሴ ቀጥሏል። የመረጃ ምንጮች እንዳሉት ሙስሊም ምእመናን በአወሊያ ትምህርት ቤት በየሳምንቱ ዓርብ የሚያደርጉት ተቃውሞ አራተኛ ሳምንቱን አስቆጥሯል። ከዓርብ የጁምአ ስግደት ጋራ ተያይዞ በሚደረገው በዚህ የተቃውሞ ስብስብ ጎልተው የወጡት ተቃውሞዎች ምእመናን “የእስልምና ጉዳዮች ምክር ቤቱን” (መጅሊሱን) አመራርና አሠራር እንዲሁም የመንግሥትን ጣልቃ ገብነትን የሚመለከቱ ናቸው። ተሰብሳቢዎቹ “አባይ ይገደባል፣ መጅሊስ ይወገዳል” የሚሉ መፈክሮችን ሲያሰሙ መሰንበታቸውን ምንጮቹ ጨምረው ገልጸዋል።

Read more

በእነአንዷለም መዝገብ 24ቱ ተከሳሾች ተከላከሉ ተባሉ

(ሙሉ ገ./ኢዲስነገር ኦንላይን)
ዛሬ ከሰአት በኋላ ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ላይ በዋለው ሦስተኛ ወንጀል ችሎት የመሐል ዳኛ እንዳሻው አዳነ የፍርድ ቤቱን ብይን በንባብ አሰምተዋል። የፌዴራል ዐቃቤ ሕግ በተከሳሾች ላይ ካቀረባቸው ስድስት ክሶች ውስጥ በ1ኛው ክስ ሁሉም የተከሰሱ ሲሆን አንዷለም አራጌ፣ ናትናኤል መኮንን፣ ዮሐንስ ተረፈ፣ ሻምበል የሸዋስ ይሁንአለም፣ ክንፈሚካኤል ደበበ፣ ምትኩ ዳምጤ፣ ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ፣ አንዷለም አያሌው፣ ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ፣ ውቤ ሮቤ፣ መስፍን አማን፣ ዘለሌ ጸጋ ስላሴ፣ ጋዜጠኛ ፋሲል የኔአለም፣ አበበ በለው፣ ኦባንግ ሜቶ የተባሉት ተከሳሾች ወንጀሉን ስላለመፈጸማቸው እንዲከላከሉና እንዲያስረዱ፤ በአንፃሩ በኤፍሬም ማዴቦ፣ አበበ ገላው፣ ንአምን ዘለቀ፣ ኤልያስ ሞላ፣ ደሳለኝ አራጌ ዋለ፣ ኮ/ል አለበል አማረ በተባሉት ተከሳሾች ላይ ግን ዐቃቤ ሕግ ክሱን የሚያስረዳ በቂ ማስረጃ ባለማቅረቡ መከላከል ሳያስፈልጋቸው ነጻ ወጥተዋል ብሏል- ፍርድ ቤቱ፡፡ ክሱ በጸረ ሽብር ሕጉን አንቀጽ 3/1-4፣ አንቀጽ 4 እና 6 የተደነገገውን በመተላለፍ በሚል የቀረበ ነው። በክስ ቻርጁ ሁሉም ተጠርጣሪዎች በዚህ ክስ ቢካተቱም በኋላ ዐቃቤ ሕግ 23ኛ እና 24ኛ ተከሳሾች “በታይፕ ስሕተት” መግባታቸውን በመጥቀስ ከዝርዝሩ ወጥተዋል። የክሱ ጭብጥ በጥቅሉ የሽብር ድርጊት መፈጸም ወይም ለዚሁ መዘጋጀትንና ማሴርን፣ እንዲሁም ሽብርተኝነትን ማበረታታን የሚመለከት ነው።

Read more

News

ፍርድ ቤቱ በእነኤልያስ ክፍሌ ክስ ከ14 ዓመት እስከ ዕድሜ ልክ እስራት በየነ

ፍርድ ቤቱ የቅጣት ውሳኔውን አሰምቶ እንደጨረሰ ጋዜጠኛ ውብሸት ታዬ “አጠቃላይ ሁኔታው የሚያሳዝንና የሚያሳፍር ነው። ከጥርጣሬ ባሻገር ምንም ዓይነት ማስረጃ ባልቀረበበት ሁኔታ ነው የፈረዳችሁብን” በማለት ቅሬታውን ገልጿል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (አብዴፓ) ሊቀ መንበር አቶ ዘሪሁን ገብረእግዚያብሔር በበኩላቸው “እኔ ጥፋተኛ አይደለሁም፣ ለሰላማዊ የፖለቲካ ትግል በተቃዋሚ ፓርቲ በመሰለፌ ነው ይሄ ቅጣት የተወሰነብኝ” በማለት ለፍርድ ቤቱ ቅሬታቸውን ያሰሙ ሲሆን የቀኝ ዳኛው ሙሉጌታ ኪዳኔ ቆጣ ብለው አሁን ዝም በሉ ቅሬታ ካላችሁ ይግባኝ መጠየቅ ትችላላችሁ ብለዋል፡፡

Read more
More from this section

Politics

የሙስሊሞች ተቃውሞ ቀጥሏል፤ “አባይ ይገደባል፤ መጅሊስ ይወገዳል”

በአወሊያ ትምህርት ቤት አስተዳደር ጉዳይ የተለኮሰው የሙስሊሞች ተቃውሞ በአዲስ አበባና በደሴ ቀጥሏል። የመረጃ ምንጮች እንዳሉት ሙስሊም ምእመናን በአወሊያ ትምህርት ቤት በየሳምንቱ ዓርብ የሚያደርጉት ተቃውሞ አራተኛ ሳምንቱን አስቆጥሯል። ከዓርብ የጁምአ ስግደት ጋራ ተያይዞ በሚደረገው በዚህ የተቃውሞ ስብስብ ጎልተው የወጡት ተቃውሞዎች ምእመናን “የእስልምና ጉዳዮች ምክር ቤቱን” (መጅሊሱን) አመራርና አሠራር እንዲሁም የመንግሥትን ጣልቃ ገብነትን የሚመለከቱ ናቸው። ተሰብሳቢዎቹ “አባይ ይገደባል፣ መጅሊስ ይወገዳል” የሚሉ መፈክሮችን ሲያሰሙ መሰንበታቸውን ምንጮቹ ጨምረው ገልጸዋል።

Read more
More from this section

Economy

Ethiopian Consumer Prices Climb 39.8% in October on Food

(Addis Ababa- Bloomberg) Ethiopian inflation was little changed at 39.8 percent in October, fueled by rising food prices, the statistics office said. The inflation rate eased from 40.1 percent in September, the Central Statistical Agency, based in the capital, Addis Ababa, said in an e-mailed statement today. Food prices surged 51.7 percent last month after [...]

Read more
More from this section

Religion/Life

ከሐረር ጦር አካዳሚ እስከ ካባካ ቤተ መንግሥት

ካምፓላ ሜንጎ የሚገኘው የባጋንዳ ብሔር ንጉስ (ካባካ) ነጭ ቤተመንግስት በተለምዶ የሚያረብብት ጸጥታ ዛሬ የለም። ንጉሳቸውን የወንዶች ሁሉ የበላይ (ሳባሳጃ) ብለው ለሚጠሩት ባጋንዳዎች ዛሬ የሀዘን ቀን ነው። ሜይ 24። በዚህ ቀን ነበር የቀድሞው የአገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስቴር ሚልተን ኦቦቴ በባጋንዳ ታሪክ መዝገብ ላይ በሀዘን የሰፈረ ጭፍጨፋ ያከናወኑት። ከልጅ ልጅ ለሚወራረሰው የባጋንዳ ንጉሳዊ ስርዓት ወደ ሃይማኖታዊ አምልኮ የሚጠጋ [...]

Read more
More from this section

Arts & Culture

የመድረክ አመራሮች እና የመንግሥት ጋዜጠኞች ተወዛገቡ

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ (መድረክ) የዜጎች የንብረት ባለቤትነት መብት ይከበር ሲል በትናትናው ዕለት በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ አመራሮቹ ከመንግሥትና ከህወሓት የሚዲያ ተቋማት ጋዜጠኞች ጋራ ተወዛገቡ።

በጋዜጣዊ መግለጫ ላይ የተሳተፉ የአዲስ ዘመን ጋዜጣ፣ የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት (ኢዜአ)፣ የኢትዮጵያ ራዲዮ ድርጅት፣ እና ባለቤትነታቸው የህወሃት የሆኑት የራዲዮ ፋና እና የዋልታ ጋዜጠኞች “በጥያቄና መልስ ላይ የመጣንበትን ተቋም መመልከቱን ትታችሁ ለጥያቄያችን ብቻ መልስ ብትሰጡን፤ እኛ ጋዜጠኞች ነን” ሲሉ ለመድረክ አመራሮች አቤቱታ አከል ተቃውሞ አስምተዋል።

Read more
More from this section

Commentary

Understanding Ethiopia’s Culture War in Ogaden: a Meditation with Ngugi wa Thiong’o

By Nuradin Jilani www.ogaden.com In March 2009 the former bureau head of Information, Culture & Tourism of the Somali Regional State of Ethiopia (SRS) Mr. Guled Casowe, who is now in jail charged with ‘crimes against culture and religion,’ told the VOA Somali Service in an interview that his ministry was planning to exhume the [...]

Read more
More from this section

Blogs

የሽብርተኝነት ፖለቲካ እና የአቶ መለስ ቁማር

(ይህ ጽሑፍ አገር ቤት ለሚታተመው “ፍትሕ” ጋዜጣ የተጻፈና የወጣ ነው። የጋዜጣው አዘጋጆችካደረጓቸው አነስተኛ ማስተካከያዎች በቀር በጋዜጣው የወጣው ጽሑፍ ይኼው ነው። ጽሑፉን ለጋዜጣው ከላኩ በኋላ ያገኘኋቸውን መረጃዎችና ማስተካከያዎች እዚህ ተካተዋል።)

ከአንድ የሴናተሮች ቡድን ጋር የተገናኙ አንድ ምንጭ እንደሚሉት አሜሪካ የሁለቱን ጋዜጠኞችም ሆነ የሌሎቹን ኢትዮጵያውያን አቻዎቻቸውን መፈታት የምትፈልገው በኢትዮጵያ ያለው ሥርአት ዴሞክራሲያዊ ይሆናል በሚል እምነት አይደለም። የራሳቸውን ቃል ለመጠቀም “ጋዜጠኞቹ እንዲፈቱ የምንፈልገው ኢትዮጵያ በዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ትኩረት ውስጥ እንዳትገባ ለመከላከል ነው።” አራት ነጥብ። መለስ ከዚህ በተቃራኒው የዓለም አቀፉን ትኩረት በጨቋኝ ገጽታቸው መሳብ ይፈልጉ ይሆን? ካልፈለጉ ከነአሜሪካ ጋራ ይስማማሉ። ቀሪው የተለመደውን የማርያም መንገድ ፈልጎ ስዊድናውያኑን መፍታት ይሆናል። ኢትዮጵያውያኑ ጋዜጠኞች እስክንድር ነጋ፣ ርእዮት ዓለሙ እና ውብሸት ታዬስ? ጥያቄ ነው።
በኦብነግ በኩል ግን ዜናው “በረከተ መርገም” ነው። እዚህ ያነጋገርኳቸው የኦብነግ አባላት ፊት ለፊት ባይናገሩትም በጋዜጠኞቹ መያዝ ድርጅታቸው እንዳልከሰረ ይምናሉ። “በሁሉቱም መንገድ ማትረፋችን አይቀርም ነበር” ነው ሒሳቡ። ጋዜጠኞቹ ተሳክቶላቸው ዘገባቸውን ይዘው ቢወጡ በሆነ መንገድ መለስን የሚያጋልጥ እንደሚሆን ጥርጥር እንዳልነበረው አንድ የኦብነግ የወጣቶች ማኅበር መሪ አጫውቶኛል። ብዙ ተመልካቾች ኦብነግ ጋዜጠኞችን ለመርዳት የሚያነሳሳ ጠንካራና ምክንያታዊ (ሌጂቲሜት) ፍላጎት እንዳለው ይምናሉ። አሁን ጋዜጠኞቹ መያዛቸውም ቢሆን በተዘዋዋሪ የሚናገረው ኦጋዴን ውስጥ “ዓለም ሊሰማው የማይገባ” ነገር መኖሩን ይመስላል።

Read more
More from this section

Bad Behavior has blocked 6010 access attempts in the last 7 days.