Posts by Masresha Mammo

http://addisnegeronline.com
Tedy and Dagmawi

ቴዲ አፍሮ በካምፓላ

ከአገሩ ከወጣ 20 ዓመት የኾነው አንድ ኢትዮጵያዊ “እኔ በአገሬ ላይ ቴዲን ለማየት ባልችል ወደ “አገሬ/ዩጋንዳ” ሲመጣ እንኳን ደህና መጣህልኝ ብዬ ለመቀበል ነው የመጣኹት። ዛሬ ሁሉም ዘፈን ቀርቶብኝ አንድ ዘፈን እንዲዘፍንልኝ እፈልጋለሁ። በቅርቡ የለቀቀውን “አልሞላውም ኪሴን” የሚለውን። እሱን ካልዘፈነ እናደድበታለሁ።” አለ። በዚህ ዘፈኑ ቴዲ ሞራሊስት መኾኑን እንዳረጋገጠለት ይናገራል። “እንደ ማኅበረሰብ ከፍተኛ የኾነ የሞራል ልሽቀት ውስጥ መኾናችንን በደንብ እየሳየን ነው። ለገንዘብ ስንል ማንነታችንን ጥለናል። እሴቶቻችን ረስተናል። ስግብግብ እና ቀጣፊዎች፣ ሌቦች እና ቀማኞች ኾነናል። በዚሁ ማንነታችንም ደስታን አጥተናል። ይሉኝታ እና ኅሊና ቢስ ከመኾን ይልቅ ማጣትን እመርጣለሁ እያለ ነው።” ይለዋል ለሞራሊስትነቱ ምክንያት ሲደረድር።

Read more

The EOTC’s US based synod sets three preconditions for reconciliation

The sources have indicated that the first precondition is a request for the recognition of the 13 archbishops assigned by the US based synod. The recognition of Abune Merkorewos and Abune Paulos as equal power in the holy seat and the re-establishment of the mentioning of the name of Abune Merkorewos in the mass prayers are the second and the third preconditions forwarded by the synod.

Read more
Yared Shumete Declared African Winner of the “2010 Democracy Video Challenge”  Award

Yared Shumete Declared African Winner of the “2010 Democracy Video Challenge” Award

Yared Shumete, editor of the popular Ethiopian movie “Siryet”, has been declared winner of the short-film award for Africa in the “2010 Global Democracy Video” competition

Read more

አፍሮ አይዶል እና የአዲስ ዓመት ቀጠሮ

ለኤከን በአፍሪካ ደረጃ የሚዘጋጅ የተሰጥኦ ማደኛ (ታለንት ሰርች) ፕሮግራምን እንዲያዘጋጅ ሀሳቡን ያቀረቡለት የታዋቂው የሙዚቃ ቻናል ኤምቲቪ አፍሪካ ሰዎች ናቸው። ሐሳቡን የኮንቪክት አባላት ቢመክሩበትም ፕሮግራሙ በየትኛው አገር ላይ ይካሄድ የሚለው ላይ ውሳኔ ላይ አልደረሱም ነበር። ይሄኔ ከቡድኑ አባላት መካከል አንዷ የሆነችው የኤከን ባለቤት ኢትዮጵያዊቷ ሮዚ ብሩክ ቦታው አዲስ አበባ እንዲሆን ሀሳብ አቀረበች። “ የእኔ ፍላጎት እና ሐሳብ የአፍሪካ መዲና በኾነቸው አዲስ አበባ መኾኑ አፍሪካንም ከፖለቲካ ባለፈ በመዝናኛ ኢንዱስትሪው አንድ ማድረግ ይቻላል የሚል ነው” ትላለች ሮዚ።
መነሻ ሐሳቡን በዚህ ላይ መሠረት ያደረገው የአፍሮ አይድል በአጭር ጊዜ ውስጥ ቢያንስ 18 የአፍሪካ አገሮች የሚሳተፉበትን የቲቪ ሾዉ ማዘጋጀት ነው። “በዚህ ዝግጅት ላይ ለመሳተፍ ፈቃዳቸውን ከሰጡት አገሮች መካከል ካሜሮን፣ ጋና፣ ሴኔጋል፣ ጋቦን፣ ቶጎ እና ኢትዮጵያ ይገኙበታል” ይላል አብርሃም ቀሪዎቹ በሂደት እንደሚመጡ ተስፋ በማድረግ። አፍሮ አይዶል በኮንቪክት የሙዚቃ ቡድን አባለት እና በባላገሩ ሪከርድስ የሚዘጋጅ ሲኾን በየአገራቱ የሚኖሩትን የአሸናፊዎች የመጨረሻ አሸናፊ ወደ ኢትዮጵያ እንዲመጡ በማድረግ የሁለት ወር የማጠናቀቂያ ውድድር ያካሄዳል።
ሙሉውን ጽሑፍ ለማንበብ እዚህ ይጫኑ ወይም ወደ አማርኛው ክፍል ይሂዱ።

Read more

Bad Behavior has blocked 2470 access attempts in the last 7 days.