ከአገር በስተጀርባ
(ካሳሁን ይልማ) ህወሓት እና ሻዕቢያ – የትሮይ ፈረስ እና የባለፈረሱ ታሪክ ደራሲ ዐሥራት አብርሃም አንድ መጽሐፍ ጽፈዋል። ማስታወሻነቱንም “የኢትዮጵያ እና የኤርትራ ሕዝቦች በጋራ ጥቅም ላይ የተመሠረተ ግንኙነት እንዲኖራቸው በሰላምና በወንድማማችነት መንፈስ አብረው በአንድነት ወይም ጎን ለጎን ጥሩ ጎረቤታሞች ኾነው እንዲኖሩ ለሚታገሉ ሁሉ” ይኹንልኝ ብለዋል። የተለያዩ ጽሑፎችን በዋቤነት በማጣቀስ በ2003 ዓ.ም የጻፉት መጽሐፍ እንኳሩ እንዲህ ይነበባል:: [...]
Read more
Recent Comments