Religion/Life/Education

RSS feed for this section

Geologists Map Birth Of New Ocean

They targeted the Afar region in the Horn of Africa after a recent surge in volcanic activity and earthquakes plus the appearance of giant cracks in the rocky surface. Tectonic plates in the area are pulling apart and gradually creating a new ocean.
Now, the scientists have mapped the colossal underground lake of magma that lies up to 20 miles (32km) below the earth’s surface.

Read more
26R.MarcusColour.c–300×300

Ruler of the roost

There are numerous reasons why chef Marcus Samuelsson, owner of Harlem hot spot Red Rooster, loves his apartment. For one thing, it’s smack in the heart of Harlem, where he’s wanted to live ever since he was a boy growing up in Sweden. For another, it boasts a copper Blue Star stove, which he calls [...]

Read more
3482773468

Travel review: Ethiopia

In the remote hillside town of Lalibela, almost 400 miles north of Ethiopia’s capital of Addis Ababa, a new communications mast and the odd tumbledown shack advertising internet access are rare indications that the 21st century has arrived. Otherwise, life in these dusty streets in the shadow of the distant Bugna mountains seems almost Biblical. [...]

Read more
images

በኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ጵጵስና ለመሾም “500 ሺህ ብር ጉቦ እየተከፈለ ነው”

በዚህ ሳምንት የሚጀመረው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ጉባኤ ጵጵስና ለመቀበል በመቶ ሺዎች የሚቆጠር ብር በጉቦ መልክ የሰጡ እጩዎችን እንዳይሾም ተሰግቷል። “ደጀሰላም” የተባለው ለቤተክርስቲያኒቱ ቅርበት ያላቸውን አወዛጋቢ ዘገባዎች በማቅረብ የሚታወቀው ድረ ገጽ ሰሞኑን እንደዘገበው የጵጵስና መእርግ ለማግኘት ተስፋ የተሰጣቸው ግለሶቦች ከ300000 እስከ 500000 ብር የጉቦ ቀብድ ሰጥተዋል። ነገሩን እጅግ አሳፋሪና አደገኛ የሚያደርገው ደግሞ ጉቦ ተቀባዩና የሙስናው መሪ የቤተ ክርሲቲያኒቱ ፓትርያርክ አባ ጳውሎስ መሆናቸው ነው።

Read more
Ethiopian Soldiers

ነፃነትን የሚሻ ሠራዊት

ብርሃን ከበደ (በመከላከያ ኢንጂነሪንግ ኮሌጅ መምህር የነበረ)
በጥቅምት 1998 ዓ.ም በተደረገው የአዋሽ አርባ ስብሰባ ኢሕአዴግ በግልጽ ለሰራዊቱ ያለውን ንቀት የገለጸበት ነበር፡፡ እዚህ ላይ ቢሰፍሩ ጸሐፊውንም ጭምር የሚያስገምቱ ንግግሮች ከአቶ መለስ ይደመጡ ነበር፡፡ ጉዳዩ በዚህ ብቻ አላበቃም ነበር፡፡ በቅንጅት ደጋፊነት የተጠረጠሩ ያለ ፍርድ እስር ቤት ተላኩ፡፡ “በፓርቲዎች ክርክር ወቅት የቅንጅትን አድምጠህ የኢሕአዴግ ሲመጣ ከቴሌቪዠን ክፍል ወጥተህ ሄደሃል” ተብሎ ግምገማ የተደረገበት ሁሉ ሳይቀር ለእስር ተዳረገ፡፡ 20 ሺህ ሠራዊት በአንድ ቅጽበት ተራገፈ፡፡ ታጠቅ መሙላቱን አስታውሳለሁ፡፡ በዚህ ወቅት አፋር በረሃ ላይ ለአራት ወር ያህል በማሰር አሰቃይተው ለቀዋቸዋል፡፡
ኢሕአዴግ ለሰራዊቱ ያለው ንቀት በብዙ መልክ የሚገለጽ ነው፡፡ መብቱን ከመግፈፍ አንስቶ ብሔር ከብሔር እያጋጨ ለሥልጣን ማራዘሚያ እየተጠቀመበት ነው፡፡ ጓደኛ ለጓደኛ እንዳይተማመኑ በማድረግ እንዲሁም የበታች አለቆች የላይኞቹን እንዲያዙ በማድረግ ሠራዊቱን የብሔራዊ ስሜት አሳጥቶታል፡፡

ይህ ከላይ በወፍ በረር የተመለከትኩት እውነታ ዛሬ ኢትዮጵያ አለኝ የምትለው ሠራዊት ማንነት ነው፡፡ ለነፃነት የቆመ የሚባለው ሠራዊት እንደሌላው የማህበረሰብ ክፍል ሁሉ ነጻነትን የሚሻ ነው፡፡ ድምጽ ማሰሚያ ቀዳዳ አጥቶ እንጂ የነጻነት ጥሪው ከሌሎች ቢልቅ እንጂ የሚያንስ አይደለም፡፡ . . .

Read more

Bad Behavior has blocked 2470 access attempts in the last 7 days.