50 በርሜል አዲሱ ባለ አንድ ብር ሣንቲም ከኢትዮጵያ ሲወጣ ተያዘ
(ኤፍሬም ካሳ) 50 በርሜል ሙሉ አዲሱ የኢትዮጵያ ባለ አንድ ብር ሣንቲም በኮንትሮባንድ ከኢትዮጵያ ሊወጣ ሲል በኢትዮጵያና ኬንያ ፖሊሶች ትብብር ድንበር ላይ በቁጥጥር ሥር መዋሉን ምንጮች አስታወቁ፡፡ በአሁኑ ጊዜ በበርሜል የታሸጉት ባለ አንድ ብር የኢትዮጵያ ሣንቲሞች ወደ ኢትዮጵያ እንዲመለሱ ተደርጎ በፌዴራል ፖሊስ እና በብሔራዊ ባንክ ሥር እንደሚገኝ ለማወቅ ተችሏል፡፡ አዲሱ ባለ አንድ ብር ሣንቲም የመሐል መደቡ [...]
(ኤፍሬም ካሳ)
50 በርሜል ሙሉ አዲሱ የኢትዮጵያ ባለ አንድ ብር ሣንቲም በኮንትሮባንድ ከኢትዮጵያ ሊወጣ ሲል በኢትዮጵያና ኬንያ ፖሊሶች ትብብር ድንበር ላይ በቁጥጥር ሥር መዋሉን ምንጮች አስታወቁ፡፡ በአሁኑ ጊዜ በበርሜል የታሸጉት ባለ አንድ ብር የኢትዮጵያ ሣንቲሞች ወደ ኢትዮጵያ እንዲመለሱ ተደርጎ በፌዴራል ፖሊስ እና በብሔራዊ ባንክ ሥር እንደሚገኝ ለማወቅ ተችሏል፡፡
አዲሱ ባለ አንድ ብር ሣንቲም የመሐል መደቡ ላይ በቅይጥነት የተሰራበት መዳብ ትንንሽ የሞተር ጥርሶች (ጊር) ሊሰራበት ስለሚችል በቅርቡም መኖሪያቸውን ኢትዮጵያ ያደረጉ ቻይናዎች በድብቅ በሻንጣዎቻቸው አከማችተው ይዘው ሊወጡ ሲሉ በቁጥጥር ሥር ውለው ነበር። “ምናልባትም በቅርቡ መንግስት አዲሱ ባለ አንድ ብር ሣንቲምን በመሰብሰብ ሥራ ላይ እንዳይውል ሊያደርግ ይችላል” ሲሉ ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው ምንጭ ለሪፖርተራችን ተናግረዋል።
አንድ ብር የወረቀት ገንዘብን ለማተም የሚወጣውን ወጪ ከገንዘቡ የመገበያያ ዋጋ (ዕሴት) እጅግ እንዲቀንስ ታስቦ የተዘጋጀው ባለ አንድ ብር ሣንቲም ገና ሳይቆይ ከገንዘቡ ዋጋ ይልቅ ሣንቲሙ የተሰራበት ብረትና መዳብ ዋጋው ልቆ በመገኘቱ ለሌላ የፋብሪካ ሥራ ጥቅም ላይ ለማዋል የሚሯሯጡ ግለሰቦችና ቡድኖች በዝተዋል፡፡
የአንድ ብር ሳንቲም ከሀገር ሲያሰውጡ ነበር የተባሉ ተጠርጣሪዎች ጉዳይ በቅርቡ በኮልፌ- ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በቅርቡ መታየት ይጀምራል ብለውናል-ምንጮች፡፡
የመለስ ቩቩዜላ አጋፋሪ በረከት ልማታዊ ጋዘጠኞች ልማታዊ ሰላይ ሊያደርጋቸዉ ነው::
“He who permits himself to tell a lie once, finds it much easier to do it a second and third time, till at length it becomes habitual; he tells lies without attending to it, and truths without the worlds believing him. This falsehood of the tongue leads to that of the heart, and in time depraves all its good dispositions.” Thomas Jefferson
“ለአንዳንዶች ይህ የአቶ በረከት ቢሮ ርምጃ ሌላ ይፋዊ የስለላ መረብ ዝርጋታ አድርገው ይወስዱታል።” For me ይወስዱታል ሳይሆን ነው ነው!!!
Now, even with more than 700,000 TPLF militia army, 250,000 Agazi thungs, 500,000 ሰምቶ አደር; እና አይቶ አደር;እንዲሁም በ99.66% “የመርጫ” ውጤት ወያኔ የሰላም እንቅልፍ አይተኛም:: አሁን ደግሞ ይህ ሁሉ አለበቃ በሎት ወያኔ “የሕዝብ አስተያየት መመዘኛ” በሚል ሽፋን ልማታዊ ጋዘጠኞችን ልማታዊ ሰላይ ለማድርግ : የመለስ ቩቩዜላ አጋፋሪ በረከት እየደከመ ነው::
Big thanks to the informants who lead to the capture of these perpetrators. What a heartless act? Who in the right mind steals from this the poorest of poor country? Please, please, let’s stand up to defend our country. People are dangerously developing their ‘pockets’ rather than our fertile land.
The government alone can not prevent such kind of evil-spirited crooks who steal our $1 currency. So, let’s speak up when we see such heartless acts.
Teklay, did you ask “who in their right mind would steal from this poor country”? I think we all know who has been stealing millions, if not billions of dollars, from this poor country. It is no one else but Woyane. Even in this case, nobody can have access to this much amount of coins except high Woyane officials. They must also be well-connected to travel through all the check points from Addis to the Kenyan border. They were caught probably because they did not bribe the Kenyans as well as they should have. So Teklay, like you said, you should speak up even when it is your masters who are doing the looting.
Girma,
You are absolutely right we all have to stand up as a patriot and denounce and even fight this chronic corruption. I may support the big visions such as the Growth and Transformation Plan of the government. BUT, I don’t sit folding my hands when I see and hear such a coward act in the streets of Ethiopia.
EPRDF has to clean its mess, otherwise the heat that burnt the seat of Mubarak and Ben Ali will be felt at 4Kilo soon.
Girma, supporting a party isn’t a sin ok. Support your will, no one should care. It’s person’s right. So don’t dare say they are my masters. Thanks.
I remember hearing that the smart goldsmiths had managed to remove the bronze from the center and made earrings from it.On the other hand the Chinese legally and illegally own companies buy all unusable pieces of metal from different factories and made nails from those ,illegally and they don’t even pay VAT.
ወይ ወያኔ አንድ ነገር እንኳ በአጋጣሚ አይሳካለትም
ወይ ሰይድ በስህተት እንኳን 1 ቀን ጥሩ ነገር አይወጣህም?ወይ ተፈጥሮ!!!
ወይ አሽጎዳ፣ አንድ ቀን እንኳ ከእዉነት ጋር አትቆምም? አየ አለመታደል…ከቶ ምን አይነት ሆድ አደር ሆነህ ቀረህ!
ASHEGODA U woyane cadre what good thing woyane got,I am sorry you will get mad every day hearing evil staff about woyane.
We can not help it,it is fact. May be you better visite WALTA OR other woyane site
to hear woyane prpoganda so that you will feel good for nothing. Any way U are a looser.
Who is responsible for this action?
How come woyane bankers prepare and print a metal coin worthy of more than 1 ETB ( probably $1 or more) to be served as just one ethiopian Birr( ETB)?
Who are really working at the National bank of Ethiopia?
Any human being does not do this mistake at will. Or is there some kind of conspiracy going on?
I just can’t understand what Meles and his mindless cronies are doing.