
“ጉዳዩ “ ጅቡቲ ደርሷል….
“ጅቡ…ቲም!?” ምን አልባት በታሪኳ ለመጀመሪያ ጊዜ ይህቺ የምስራቋ ጎረቤታችን መሪዋን ኢስማኤል ኦማር ጊሌህን ተቃውማ ሰልፍ ወጣች፤ በሐሰን ጉሌድ ኧብቲዶን ስታዲየም። ጅቡቲያውያንም ለውጥ ሽተዋል። አዲስ አበባም በጣህሪር አደባባይ የወጣቶች አብዮት ቀልቧ ከተወሰደ ሰንበትበት ብሏል። ዐይኗ ከአልጀዚራ ላይ አልተነቀለም። ከዚህ ቀደም የሙዚቃ፣ እግር ኳስ እና የፊልም ቻናሎችን ብቻ በመክፈት የሚታወቁት የከተማዋ ካፌዎች ጣቢያዎቻቸውን ወደ አልጀዚራ እና ቢቢሲ [...]
Read more
Recent Comments