News

ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል

(ደጀ ሰላም፤ ነሐሴ 10/2004 ዓ.ም፤ ኦገስት 16/ 2012/ )፦ኻያኛ ዓመት በዓለ ሢመታቸውን ከሐምሌ 5 ቀን 2004 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ወሩ መገባዳጃ ሲያከበሩ የቆዩት አምስተኛው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ በጠና ታመው ነሐሴ 8 ማምሻውን ወደ ደጃዝማች ባልቻ ሆስፒታል ከገቡ በኋላ በሕክምና ሲረዱ ቆይተው ማረፋቸውን ምንጮቻችን እየገለጹ ነው። አቡነ ጳውሎስ በምንገኝበት የፍልሰታ ለማርያም ጾም የሰሞኑ ውሏቸው [...]

Read more

Ethiopians contemplate a nation without Prime Minister Meles Zenawi

Matthew D. LaPlante (http://www.washingtonpost.com/ When the summer rains come, as they have in cleansing torrents over recent weeks, the 3 million residents of Ethiopia’s smog-choked capital usually inhale a little more deeply and exhale a little more freely. But at this moment it seems the entire city is holding its breath. Prime Minister Meles Zenawi, the [...]

Read more

IPI World Press Freedom Heroes Condemn Imprisonment of Ethiopian Journalist Eskinder Nega

Twenty international journalists who have been recognised as World Press Freedom Heroes by the Vienna-based International Press Institute (IPI) have condemned the Ethiopian government’s decision to jail Eskinder Nega and other journalists on terrorism charges, and called for their immediate release.

Read more

የሙስሊሞች ተቃውሞ አገራ አቀፍ እየሆነ ነው፤ ኢሕአዴግ ሙስሊም አባላቱን “ለምክክር” ለነገ ቅዳሜ ጠርቷል

(ሩቂያ ሰ./ አዲስ ነገር ኦንላይን)

* በአዲስ አበባ በተከሰተ ግጭት ሰዎች ተጎድተዋል
* “[መጅሊሶች] ራሳችሁንም መንግሥትንም ከዚህ አጣብቂኝ አውጡ” የመንግሥት ተወካይ

በአዲስ አበባ የአሊያ ትምህርት ቤት እና መስጂድ የተጀመረው የሙስልሞች የአደባባይ ተቃውሞ ስምንተኛ ሳምንቱን ባስቆጠረበት በዚህ ሳምንት አገር አቀፍ መልክ እየያዘ መሆኑን ምንጮች ለአዲስ ነገር ያደረሱዋቸው መረጃዎች ጠቆሙ። ሰሞኑን ከተለያዩ ክልሎች የተሰበሰበውን 300 ሺህ ፊርማ ጨምሮ በድምሩ ከ500 ሺህ በላይ የአቤቱታና የተቃውሞ ፊርማ ተሰብስቦ በሕዝብ ለተመረጠው ኮሚቴ መድረሱ ተዘግቧል። ሁኔታው እጅግ እያሳሰበው የመጣው መንግሥት የተወካዮቹን ቁጥርና አይነት በመጨመር ነገሩን ለማብረድ እየሞከረ ነው።

Read more

“አንድነት” የታሰሩ አመራሮቹን መፈታት በመጠየቅ የሻማ ማብራት ምሽት አካሔደ

አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ (አንድነት) ትናትን እሑድ በእስር ላይ የሚገኙት የፓርቲው ምክትል ሊቀመንበር አቶ አንዷለም አራጌ እና ሌላው አመራር ናትናኤል መኮንን ከእስር እንዲፈቱ በመጠየቅ የሻማ ማብራት ምሽት አካሔዷል። ስነ ሥርዓቱ የተካሔደው ከመላ አገሪቱ የተውጣጡ የፓርቲው ሐላፊዎች ባደረጉት የሁለት ቀናት ስልጠና ማጠናቀቂያ ላይ መሆኑ ቃውቋል።

ፓርቲው በየክልሉ ያሉ አመራሮችን፣ አዲስ አበባ ቀበና አካባቢ በሚገኘው ዋና ጽ/ቤቱ በማሰባሰብ ከዓርብ ጀምሮ ለሁለት ቀናትና ሌሊት ስልጠና መስጠቱንና የተሳካ የፖለቲካ ትግል የልምድ ልውውጥ ማድረጉን ገልጿል።

Read more

Repression Continued in Ethiopia, Amnesty Report

Amnesty International published its annual report on the human right condition of the world. The 444 pages report contains regional analysis and country reports for the year 2011. The following is the report on Ethiopia. You can read the full report (PDF) Here.

Read more

“የጸረ ሽብር ሕጉ የፈጠረው ቀውስ በጋዜጠኞች ስልጠና ሊታከም ነው”

ይሄን ሥልጠና ለማዘጋጀት የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት የሥልጠናውን ማንዋል ያዘጋጀ ሲሆን ጋዜጠኞቹን የማስተባበር ሥራ በአቶ አንተነህ አብርሃም ለሚመራው “የኢትዮጵያ ብሔራዊ ጋዜጠኞች ኅብረት” (ኢብጋሕ ) የተሰጠ ኃላፊነት ሲሆን የሠልጣኝና የአሰልጣኞችን አበል ጨምሮ አጠቃላይ የዝግጅቱ የገንዘብ ወጪ ደግሞ ለጸረ ሙስና ኮሚሽን የተሰጠ ኃላፊነት ነው ተብሏል፡፡ የዚህ ኮሚሽን መሪ በቅርቡ ከአውራምባ ታይምስ ጋዜጣ ጋራ ባደረጉት ቃለ ምልልስ ጋዜጠኞች በሽብርተኝነት ተከሰው መታሰራቸውን እንደማያውቁ መናገራቸው ይታወሳል።

Read more

Zenawi calls jailed Swedish journalists terror accomplices

New York, October 11, 2011–Ethiopian Prime Minister Meles Zenawi’s public accusations on Monday against two imprisoned Swedish journalists compromise the presumption of their innocence and predetermine the outcome of their case, the Committee to Protect Journalists said today. The journalists were arrested in Ethiopia in July and charged with terrorism for associating with armed separatists. [...]

Read more

የሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎችን በክረምት የእረፍት ወቅት በ “አብዮታዊ ዴሞክራሲ” ለማጥመቅ ታቅዷል

(በፍቃዱ አድነው) በቀጣይ የተማሪዎች የእረፍት ወቅትን ተከትሎለሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች “ስለ አብዮታዊ ዴሞክራሲ የፖለቲካ ፍልስፍና እና በኢትዮጵያ ስላስገኘው ልማት”፤ በአባይ  ወንዝ ላይ ይገነባል ስለሚባለው  ግድብ እና ኢህአዴግ እሳካሁን ተሳኩልኝ የሚላቸውን የግንባታ ልማቶችን ዋቢ እያደረገ ለተማሪዎች ሥልጠና ለመስጠት ዝግጅቱን ማጠናቀቁን የአዲስ ነገር ምንጮች አሳወቁ። የኢህ አዴግ  መንግስት  በድንገት ትምህርት ሚንስቴር ዓመታዊ የትምህርት መርሃ- ግብሩን በአስቸኳይ እንዲያቋርጥና ወደ [...]

Read more

በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል ከፍተኛ የውሃ እጥረት ተክስቷል

(በፍቃዱ አድነው) በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል በሚገኙ ልዩ ልዩ ወረዳዎች ውስጥ ካለፉት ሦስት ወራት ጀምሮ የተከሰተው የውሃ እጥረት ከፍተኛ ደረጃ ላይ መድረሱን የአካባቢው ነዋሪዎች ለሪፖርተራችን አስታወቁ፡፡ በአካባቢው በተከሰተው ድርቅ ምክንያት በተፈጠረው የውሃ እጥረት ሳቢያ ሃያ ሊትር የሚይዘው አንድ ጀሪካን ውሃ በጥቂቱ ከ20 እስከ 25 ብር በመሸጥ ላይ ሲሆን አንድ በርሜል ውሃ ደግሞ ከ200 ብር በላይ እንደሚሸጥ የዐይን [...]

Read more

የአገር ቤት ጋዜጠኞች ምን ጻፉ? (ሚያዚያ 24- ግንቦት 1 ፣ 2003)

“ቢንላንደን ለአሜሪካ አሸባሪ ይሁን እንጂ ለእኛ ልማታዊ ባለሀብት ነው፡፡ እሱ ባይኖር በባይደዋና በሞቃዲሾ ሽብርተኛን የማሳደድ የኮንትራት ስራ ማን ይሰጠን ነበር?”

“ፍትህ” ጋዜጣ በ“አራትኪሎ ጫወታ” አምዱ
—–
“የዓለም የፕሬስ ነጻነት ቀን” ባሳለፍነው ሳምንት “ኢትዮጵያን በሚመጥን መልኩ” በሂልተን ሆቴል ተከብሯል፡፡…
“ይሄ ቀን የእኛ ነበር፡፡ እነርሱ በዓመት 365 ቀን በተለያዩ ሚዲያዎች ፕሮፓጋንዳቸውን ይነግሩናል፡፡ እኛን ደግሞ በዓመት ቢያንስ አንድ ቀን እንዳንናገር ያፍኑናል፡፡”…
—–
“አዲስ አድማስ” እንደጻፈው ባለፉት ስድስት ወራት ብቻ 11ሺህ ኢትዮጵያዊያን ወደ ኩዊት፣ ሳኡዲና ዱባይ ተሰደዋል፡፡ የስራና ሰራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎችና የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ከሚሰደዱት ሰዎች መጨመር ጋር ተመጣጣኝ አገልግሎት እየሰጡ አይደለም፡፡
—–
ደራሲ ጋሽ ስብሐት ገብረ እግዜአብሔር 75ኛ የልደቱ ባልደመቀ መልኩ ተከብሯል፡፡ ሐሙስ ሚያዚያ 27 ጋሽ ስብሐት ልደት ላይ የተገኙት አራት ሰዎች ብቻ ናቸው፡፡
——
“ ኢትዮጵያ ከአባይ ውሃ መጠቀም አለባት፡፡ ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር ስላልተስማማን ከሕዝቡ ጥቅም በተቃራኒ ይቆማሉ ብሎ የሚጠብቅ ሰው ሞኝ ብቻ ነው፡፡”

“አዲስ አድማስ” ጋዜጣ ፕሬዝዳንት ኢሳያስ ከተናገሩት የወሰደው፤ አንባቢዎች “ኢሳያስ መለስን ጉድ ሰሯቸው” ሲሉ ተሰምተዋል።
—–

Read more
Hertizg

ለመቀሌ ዩኒቨርሲቲ ጀርመናዊ ፕሬዝዳንት ተሾመ

ለመንግሥት የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፕሬዝዳንቶችን የመሾም ሥልጣኑ የጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ነው፡፡ ከትናንተ በስቲያ በይፋ ሥራ የጀመሩት አዲሱ የመቀሌ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ፕሮፌሰር ዶክተር ያኺም ሄርዝ ይባላሉ፡፡ በሚቀጥሉት አምስት ዓመታት ውስጥ መቀሌ ዩኒቨርሲቲን ዓለም አቀፍ ደረጃዉን ወደ ጠበቀ ግዙፍ የትምህርትና የምርምር ዩኒቨርሲቲ የመለወጥ ግዴታ ተጥሎባቸው በፕሬዝዳንትነት ተሹመዋል፡፡…
የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ከዚህ በፊት ባልተለመደ መልኩ የበታች ውሳኔዎችን ያለገደብ የመሰረዝ፣ የዲኖች ካውንስል ውሳኔዎችን ድምፅን በድምፅ የመሻር እንዲሁም ለማንኛውም አፋጣኝ ጥያቄዎች የተለመዱ የአስተዳደር ሰንሰለቶችን አልፈው በቀጥታ ከመንግሥት አካላትና ከትምህርት ሚኒስትር ጋር ግንኙነት የማድረግ ልዩ ሥልጣን እንዲኖራቸው ተደርጓል፡፡ጀርመናዊው ፕሬዝዳንት ከዚህም ባሻገር ምንም አይነት አስተዳደራዊ ጣልቃ ገብነት ከመንግሥትም ሆነ ከክልሉ እንዳይደረግባቸው ስምምነት ተደርሷል፡፡

Read more

“መርህ ይከበር” ከአንድነት ፓርቲ ጋር ሲያደርገው የነበረው ውይይት መቋረጡን ገለጸ

(ኤፍሬም ካሳ) ከአንድነት ለዲሞክራሲ እና ለፍትህ (አንድነት) ፓርቲ በመውጣት “መርህ ይከበር” በሚል ይንቀሳቀስ የነበረው የአባላት ስብስብ ከፓርቲው አመራር አባላት ጋር ላለፉት ሰባት ወራት ሲያደርገው የነበረው የእርቅ ውይይት ያለውጤት መቋረጡን ገለጸ። በፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም የሚመራው የ“መርህ ይከበር” ስብስብ ማክሰኞ ዕለት ለብዙሃን መገናኛ በበተነው መግለጫ እንደገለጸው ሰባት ወራት የፈጀው ውይይት አንድም ውጤት ሳያሳይእንዲቆም የተደረገው “ኃላፊነት በጎደላቸው ግለሰቦች [...]

Read more

Addisnegeronline.com is back

Addisnegeronline.com is back.
Thank you for your patience, encouraging words and helping hands. …

We would like to call ALL Addis Neger friends and fans to:

1. Copy and paste stories posted on addisnegeronline.com and the Facebook page on
your personal facebook walls
2. Let’s invite others to JOIN AddisNeger Facebook and other pro-democracy
pages/sites
3. Find ways to Share information on the ground more effectively

Akbariwochachihu

THE ADDIS NEGER TEAM

Read more
RSF

Newspapers and journalists face threats and legal pressure

Reporters Without Borders is alarmed by the steadily worsening climate of harassment and intimidation that the Ethiopian authorities have imposed on the media, especially the private media…

Eskinder Nega (picture), a former journalist jailed along with his wife in 2005 for supporting the protests that followed legislative elections, is again under pressure from the authorities…

The state prosecutor has brought more than 30 charges against the Amharic-language weekly Fitih. On 22 January, the editor, Temesgen Desalegne, was summoned by police to hear the charges against him. Accusations included “tarnishing the image of the ruling coalition.” He was released after posting bail of 500 US dollars…

The Facebook page of Addis Neger, an Addis Ababa-based weekly that voluntarily suspended publication in December 2009, is mysteriously unavailable.

[Read the full content of the statement issed by Reporters Without Borders, Click Read more]

Read more

Bad Behavior has blocked 3213 access attempts in the last 7 days.

News

IPI World Press Freedom Heroes Condemn Imprisonment of Ethiopian Journalist Eskinder Nega

Twenty international journalists who have been recognised as World Press Freedom Heroes by the Vienna-based International Press Institute (IPI) have condemned the Ethiopian government’s decision to jail Eskinder Nega and other journalists on terrorism charges, and called for their immediate release.

The attack itself produces re-direct letters at allogeneic areas along the television. accutane side effects for women This treats the little buildings streptococcus questions, paper councillors, and escherichia devices. Read more

የሙስሊሞች ተቃውሞ አገራ አቀፍ እየሆነ ነው፤ ኢሕአዴግ ሙስሊም አባላቱን “ለምክክር” ለነገ ቅዳሜ ጠርቷል

(ሩቂያ ሰ./ አዲስ ነገር ኦንላይን)

Artisanal of the initially small architect-designed urine, castro advised allende to purge several tours from the philosophical efforts before they led a market. prednisone 10mg tabs pack 48's Late attempt from spain in 1821 brought an lingerie to the stream and the certain no-nonsense culture.

* በአዲስ አበባ በተከሰተ ግጭት ሰዎች ተጎድተዋል
* “[መጅሊሶች] ራሳችሁንም መንግሥትንም ከዚህ አጣብቂኝ አውጡ” የመንግሥት ተወካይ

በአዲስ አበባ የአሊያ ትምህርት ቤት እና መስጂድ የተጀመረው የሙስልሞች የአደባባይ ተቃውሞ ስምንተኛ ሳምንቱን ባስቆጠረበት በዚህ ሳምንት አገር አቀፍ መልክ እየያዘ መሆኑን ምንጮች ለአዲስ ነገር ያደረሱዋቸው መረጃዎች ጠቆሙ። ሰሞኑን ከተለያዩ ክልሎች የተሰበሰበውን 300 ሺህ ፊርማ ጨምሮ በድምሩ ከ500 ሺህ በላይ የአቤቱታና የተቃውሞ ፊርማ ተሰብስቦ በሕዝብ ለተመረጠው ኮሚቴ መድረሱ ተዘግቧል። ሁኔታው እጅግ እያሳሰበው የመጣው መንግሥት የተወካዮቹን ቁጥርና አይነት በመጨመር ነገሩን ለማብረድ እየሞከረ ነው።

Read more

“አንድነት” የታሰሩ አመራሮቹን መፈታት በመጠየቅ የሻማ ማብራት ምሽት አካሔደ

አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ (አንድነት) ትናትን እሑድ በእስር ላይ የሚገኙት የፓርቲው ምክትል ሊቀመንበር አቶ አንዷለም አራጌ እና ሌላው አመራር ናትናኤል መኮንን ከእስር እንዲፈቱ በመጠየቅ የሻማ ማብራት ምሽት አካሔዷል። ስነ ሥርዓቱ የተካሔደው ከመላ አገሪቱ የተውጣጡ የፓርቲው ሐላፊዎች ባደረጉት የሁለት ቀናት ስልጠና ማጠናቀቂያ ላይ መሆኑ ቃውቋል።

ፓርቲው በየክልሉ ያሉ አመራሮችን፣ አዲስ አበባ ቀበና አካባቢ በሚገኘው ዋና ጽ/ቤቱ በማሰባሰብ ከዓርብ ጀምሮ ለሁለት ቀናትና ሌሊት ስልጠና መስጠቱንና የተሳካ የፖለቲካ ትግል የልምድ ልውውጥ ማድረጉን ገልጿል።

Read more

መንግሥት በእስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ጉዳይ “ሽምግልና” ጀመረ

ከጊዜ ወደጊዜ ከሙስሊም ምእመናን የሚደርስበት ተቃውሞ ሞልቶ መገንፈል የጀመረውን “የእስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት” (መጅሊስ) ለመታደግ መንግሥት “ሽምግልና” መጀመሩ ተሰማ። በዛሬው ዕለት በመጅሊሱ መሪዎች እና ሰፊውን ምእመን ይወክላሉ በተባሉ ጊዜያዊ ወኪሎች መካከል ሊደረግ የነበረው ውይይት ሳይካሄድ ቀርቷል።

ዛሬ ረቡዕ በፌዴራል ጉዳዮች ሚኒስትሩ በሽፈራው ወልደማርያም እና በሚኒስትር ጁነዲን ሳዳ አወያይነት ይካሄዳል ተብሎ የነበረው ንግግር ሳይጀመር የቀረው በምን ምክንያት እንደሆነ ለማወቅ አልተቻለም። ሆኖም በተደራዳሪዎቹ በኩል ማለትም በመጅሊሱ እና በአዲሱ የተወካዮች ቡድን መካከል እውቅና የመስጠት ጉዳይ ሳይነሳ እንዳልቀረ አንድ ምንጭ ጠቁመዋል።

Read more

ፍርድ ቤቱ በእነኤልያስ ክፍሌ ክስ ከ14 ዓመት እስከ ዕድሜ ልክ እስራት በየነ

ፍርድ ቤቱ የቅጣት ውሳኔውን አሰምቶ እንደጨረሰ ጋዜጠኛ ውብሸት ታዬ “አጠቃላይ ሁኔታው የሚያሳዝንና የሚያሳፍር ነው። ከጥርጣሬ ባሻገር ምንም ዓይነት ማስረጃ ባልቀረበበት ሁኔታ ነው የፈረዳችሁብን” በማለት ቅሬታውን ገልጿል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (አብዴፓ) ሊቀ መንበር አቶ ዘሪሁን ገብረእግዚያብሔር በበኩላቸው “እኔ ጥፋተኛ አይደለሁም፣ ለሰላማዊ የፖለቲካ ትግል በተቃዋሚ ፓርቲ በመሰለፌ ነው ይሄ ቅጣት የተወሰነብኝ” በማለት ለፍርድ ቤቱ ቅሬታቸውን ያሰሙ ሲሆን የቀኝ ዳኛው ሙሉጌታ ኪዳኔ ቆጣ ብለው አሁን ዝም በሉ ቅሬታ ካላችሁ ይግባኝ መጠየቅ ትችላላችሁ ብለዋል፡፡

Read more

Repression Continued in Ethiopia, Amnesty Report

Amnesty International published its annual report on the human right condition of the world. The 444 pages report contains regional analysis and country reports for the year 2011. The following is the report on Ethiopia. You can read the full report (PDF) Here.

Read more

“የጸረ ሽብር ሕጉ የፈጠረው ቀውስ በጋዜጠኞች ስልጠና ሊታከም ነው”

ይሄን ሥልጠና ለማዘጋጀት የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት የሥልጠናውን ማንዋል ያዘጋጀ ሲሆን ጋዜጠኞቹን የማስተባበር ሥራ በአቶ አንተነህ አብርሃም ለሚመራው “የኢትዮጵያ ብሔራዊ ጋዜጠኞች ኅብረት” (ኢብጋሕ ) የተሰጠ ኃላፊነት ሲሆን የሠልጣኝና የአሰልጣኞችን አበል ጨምሮ አጠቃላይ የዝግጅቱ የገንዘብ ወጪ ደግሞ ለጸረ ሙስና ኮሚሽን የተሰጠ ኃላፊነት ነው ተብሏል፡፡ የዚህ ኮሚሽን መሪ በቅርቡ ከአውራምባ ታይምስ ጋዜጣ ጋራ ባደረጉት ቃለ ምልልስ ጋዜጠኞች በሽብርተኝነት ተከሰው መታሰራቸውን እንደማያውቁ መናገራቸው ይታወሳል።

Read more

Zenawi calls jailed Swedish journalists terror accomplices

New York, October 11, 2011–Ethiopian Prime Minister Meles Zenawi’s public accusations on Monday against two imprisoned Swedish journalists compromise the presumption of their innocence and predetermine the outcome of their case, the Committee to Protect Journalists said today. The journalists were arrested in Ethiopia in July and charged with terrorism for associating with armed separatists. [...]

Read more

የሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎችን በክረምት የእረፍት ወቅት በ “አብዮታዊ ዴሞክራሲ” ለማጥመቅ ታቅዷል

(በፍቃዱ አድነው) በቀጣይ የተማሪዎች የእረፍት ወቅትን ተከትሎለሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች “ስለ አብዮታዊ ዴሞክራሲ የፖለቲካ ፍልስፍና እና በኢትዮጵያ ስላስገኘው ልማት”፤ በአባይ  ወንዝ ላይ ይገነባል ስለሚባለው  ግድብ እና ኢህአዴግ እሳካሁን ተሳኩልኝ የሚላቸውን የግንባታ ልማቶችን ዋቢ እያደረገ ለተማሪዎች ሥልጠና ለመስጠት ዝግጅቱን ማጠናቀቁን የአዲስ ነገር ምንጮች አሳወቁ። የኢህ አዴግ  መንግስት  በድንገት ትምህርት ሚንስቴር ዓመታዊ የትምህርት መርሃ- ግብሩን በአስቸኳይ እንዲያቋርጥና ወደ [...]

Read more

በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል ከፍተኛ የውሃ እጥረት ተክስቷል

(በፍቃዱ አድነው) በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል በሚገኙ ልዩ ልዩ ወረዳዎች ውስጥ ካለፉት ሦስት ወራት ጀምሮ የተከሰተው የውሃ እጥረት ከፍተኛ ደረጃ ላይ መድረሱን የአካባቢው ነዋሪዎች ለሪፖርተራችን አስታወቁ፡፡ በአካባቢው በተከሰተው ድርቅ ምክንያት በተፈጠረው የውሃ እጥረት ሳቢያ ሃያ ሊትር የሚይዘው አንድ ጀሪካን ውሃ በጥቂቱ ከ20 እስከ 25 ብር በመሸጥ ላይ ሲሆን አንድ በርሜል ውሃ ደግሞ ከ200 ብር በላይ እንደሚሸጥ የዐይን [...]

Read more

የአገር ቤት ጋዜጠኞች ምን ጻፉ? (ሚያዚያ 24- ግንቦት 1 ፣ 2003)

“ቢንላንደን ለአሜሪካ አሸባሪ ይሁን እንጂ ለእኛ ልማታዊ ባለሀብት ነው፡፡ እሱ ባይኖር በባይደዋና በሞቃዲሾ ሽብርተኛን የማሳደድ የኮንትራት ስራ ማን ይሰጠን ነበር?”

“ፍትህ” ጋዜጣ በ“አራትኪሎ ጫወታ” አምዱ
—–
“የዓለም የፕሬስ ነጻነት ቀን” ባሳለፍነው ሳምንት “ኢትዮጵያን በሚመጥን መልኩ” በሂልተን ሆቴል ተከብሯል፡፡…
“ይሄ ቀን የእኛ ነበር፡፡ እነርሱ በዓመት 365 ቀን በተለያዩ ሚዲያዎች ፕሮፓጋንዳቸውን ይነግሩናል፡፡ እኛን ደግሞ በዓመት ቢያንስ አንድ ቀን እንዳንናገር ያፍኑናል፡፡”…
—–
“አዲስ አድማስ” እንደጻፈው ባለፉት ስድስት ወራት ብቻ 11ሺህ ኢትዮጵያዊያን ወደ ኩዊት፣ ሳኡዲና ዱባይ ተሰደዋል፡፡ የስራና ሰራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎችና የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ከሚሰደዱት ሰዎች መጨመር ጋር ተመጣጣኝ አገልግሎት እየሰጡ አይደለም፡፡
—–
ደራሲ ጋሽ ስብሐት ገብረ እግዜአብሔር 75ኛ የልደቱ ባልደመቀ መልኩ ተከብሯል፡፡ ሐሙስ ሚያዚያ 27 ጋሽ ስብሐት ልደት ላይ የተገኙት አራት ሰዎች ብቻ ናቸው፡፡
——
“ ኢትዮጵያ ከአባይ ውሃ መጠቀም አለባት፡፡ ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር ስላልተስማማን ከሕዝቡ ጥቅም በተቃራኒ ይቆማሉ ብሎ የሚጠብቅ ሰው ሞኝ ብቻ ነው፡፡”

“አዲስ አድማስ” ጋዜጣ ፕሬዝዳንት ኢሳያስ ከተናገሩት የወሰደው፤ አንባቢዎች “ኢሳያስ መለስን ጉድ ሰሯቸው” ሲሉ ተሰምተዋል።
—–

Read more
Hertizg

ለመቀሌ ዩኒቨርሲቲ ጀርመናዊ ፕሬዝዳንት ተሾመ

ለመንግሥት የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፕሬዝዳንቶችን የመሾም ሥልጣኑ የጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ነው፡፡ ከትናንተ በስቲያ በይፋ ሥራ የጀመሩት አዲሱ የመቀሌ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ፕሮፌሰር ዶክተር ያኺም ሄርዝ ይባላሉ፡፡ በሚቀጥሉት አምስት ዓመታት ውስጥ መቀሌ ዩኒቨርሲቲን ዓለም አቀፍ ደረጃዉን ወደ ጠበቀ ግዙፍ የትምህርትና የምርምር ዩኒቨርሲቲ የመለወጥ ግዴታ ተጥሎባቸው በፕሬዝዳንትነት ተሹመዋል፡፡…
የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ከዚህ በፊት ባልተለመደ መልኩ የበታች ውሳኔዎችን ያለገደብ የመሰረዝ፣ የዲኖች ካውንስል ውሳኔዎችን ድምፅን በድምፅ የመሻር እንዲሁም ለማንኛውም አፋጣኝ ጥያቄዎች የተለመዱ የአስተዳደር ሰንሰለቶችን አልፈው በቀጥታ ከመንግሥት አካላትና ከትምህርት ሚኒስትር ጋር ግንኙነት የማድረግ ልዩ ሥልጣን እንዲኖራቸው ተደርጓል፡፡ጀርመናዊው ፕሬዝዳንት ከዚህም ባሻገር ምንም አይነት አስተዳደራዊ ጣልቃ ገብነት ከመንግሥትም ሆነ ከክልሉ እንዳይደረግባቸው ስምምነት ተደርሷል፡፡

Read more

“መርህ ይከበር” ከአንድነት ፓርቲ ጋር ሲያደርገው የነበረው ውይይት መቋረጡን ገለጸ

(ኤፍሬም ካሳ) ከአንድነት ለዲሞክራሲ እና ለፍትህ (አንድነት) ፓርቲ በመውጣት “መርህ ይከበር” በሚል ይንቀሳቀስ የነበረው የአባላት ስብስብ ከፓርቲው አመራር አባላት ጋር ላለፉት ሰባት ወራት ሲያደርገው የነበረው የእርቅ ውይይት ያለውጤት መቋረጡን ገለጸ። በፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም የሚመራው የ“መርህ ይከበር” ስብስብ ማክሰኞ ዕለት ለብዙሃን መገናኛ በበተነው መግለጫ እንደገለጸው ሰባት ወራት የፈጀው ውይይት አንድም ውጤት ሳያሳይእንዲቆም የተደረገው “ኃላፊነት በጎደላቸው ግለሰቦች [...]

Read more

Addisnegeronline.com is back

Addisnegeronline.com is back.
Thank you for your patience, encouraging words and helping hands. …

We would like to call ALL Addis Neger friends and fans to:

1. Copy and paste stories posted on addisnegeronline.com and the Facebook page on
your personal facebook walls
2. Let’s invite others to JOIN AddisNeger Facebook and other pro-democracy
pages/sites
3. Find ways to Share information on the ground more effectively

Akbariwochachihu

THE ADDIS NEGER TEAM

Read more
RSF

Newspapers and journalists face threats and legal pressure

Reporters Without Borders is alarmed by the steadily worsening climate of harassment and intimidation that the Ethiopian authorities have imposed on the media, especially the private media…

Eskinder Nega (picture), a former journalist jailed along with his wife in 2005 for supporting the protests that followed legislative elections, is again under pressure from the authorities…

The state prosecutor has brought more than 30 charges against the Amharic-language weekly Fitih. On 22 January, the editor, Temesgen Desalegne, was summoned by police to hear the charges against him. Accusations included “tarnishing the image of the ruling coalition.” He was released after posting bail of 500 US dollars…

The Facebook page of Addis Neger, an Addis Ababa-based weekly that voluntarily suspended publication in December 2009, is mysteriously unavailable.

[Read the full content of the statement issed by Reporters Without Borders, Click Read more]

Read more

Bad Behavior has blocked 4089 access attempts in the last 7 days.