Blogs

የኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች ተቃውሞ እና አገራዊ ፋይዳው፤ አጭር ቁዘማ

(ስደተኛው መስፍን ነጋሽ፤ ከአገረ ስዊድን)

ላለፉት ሰባት ወራት በኢትዮጵያ ሕዝባዊ ምህዳር (public sphere) ሳይበርዱ ከሰነበቱት ርእሰ ጉዳዮች አንዱ ኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች ያነሱት የመብት ጥያቄ እና መንግሥት ለጥያቄው የሰጠው ትርጉምና ምላሽ ይገኝበታል። ነገሩ ሰሞኑን ተካሮ ሰንብቷል። የመነጋገሪያ አጀንዳነቱም እንዲሁ በጣም ጨምሯል። በዚህ ንግግር ውስጥ በስሕተትም በእቅድም እየተምታቱ የሚቀርቡ ጉዳዮች መኖራቸውን ብዙዎች ያስተውሉታል ብዬ ተስፋ አደርጋለሁ። ሆኖም ጉዳዮቹን ነቅሶ ማውጣቱ ለውይይት ብቻ ሳይሆን አቋምን ለመፈተሽም ይረዳል በሚል እምነት ነገሩን ለመዳሰስ ሞክሬያለሁ። ነገሩ ብዙ ጉዳዮችን የሚያሰናስል እንደመሆኑ ቁዘማዬም (reflection) ጥቂት ረዝሞ ልታገኙት ትችላላችሁ። ትእግስታችሁን እማጸናለሁ።

በዚህ ጽሑፍ የኢትዮጵያውን ሙስሊሞች ሕጋዊና ሰላማዊ ጥያቄዎች በሁለት ምክንያቶች በሌላውም ኢትዮጵያዊ መደገፍ አለባቸው እላለሁ። ሕጋዊ ጥያቄዎቹ ”ከአክራሪነት/ሽብርተኝነት” ጋራ ተደባልቀውና ተምታተው እየቀረቡ ችላ መባልም ሆነ መረገጥ አይገባቸውም ስል እከራከራለሁ።

I am at Awelia because injustice is there!

Read more

The Ethiopian Gaze

Derese Getachew/addisnegeronline.com

I always wonder if this ambivalent and pensive visual exchange, which never involves words, is an Ethiopian value in itself. Or is it ambivalence that Ethiopians find themselves in trying to reconcile their home grown norms of greeting everyone, including strangers with western values of greeting? Back home; people nod, wish you peace, or ask you how your evening has been when meeting you. In Ethiopia, passing by without greeting a bystander leaves a very eerie feel and a bad taste in the mouth of anyone.

Read more

ጥያቄው ከስኳር እና ከዋልድባ መምረጥ አይደለም

ቁሳዊ ልማትን የማፋጠን እና ታሪካዊ/መንፈሳዊ እሴቶችን የመጠበቅ ጉዳይ ሁልጊዜም አብረውና ተስማምተው ላይሄዱ ይችላሉ። አንዱን ለማሳደግ ሌላውን ዋጋ ማስከፈል የሚያስፈልግበት አጋጣሚ የመስተጋብሩ ቋሚ መገለጫ ይመስላል። ጥያቄውን በአንድ ነጠላ የልማት ፕሮጀክት አንጻር መመልከት ይቻላል። “ፕሮጀክቱ እገሌ የተባለውን ታሪካዊና መንፈሳዊ እሴት ያለው ቦታ/ሕንጻ… ይነካዋል አይነካውም? ከነካው ምን ያህል? ወዘተ” በሚሉ ጥያቄዎች ዙሪያ መነጋገርም መደራደርም ተገቢ ነው። ከዚህ መሰሉ ዝርዝር ንግግር በፊት ግን በመጀመሪያ ስለ “ልማቱ” እና ሰለ “እሴቶቻችን” ምንነትና ፋይዳ ዘርዘር አድርጎ መነጋገር ይገባን ነበር። ይህ በተለያዩ ወገኖች የሚሰጠው የተለያየ ሚዛን ቢያንስ ለሚቀጥሉት 100 ዓመታት በሚካሔዱ የልማት ክንውኖች መላልሶ እንደሚገጥመን አልጠራጠርም። ለዚህም ነው በቅድሚያ በሐልዮት ደረጃ ጉዳዩን ማብላላት አስፈላጊ ነው የምለው። የቁሳዊ ልማታችን እና የባህል ልማታችን ምንና ምን ናቸው?

Read more

የአድዋ ልጆች፤ ምኒልክ፣ መለስ እና እኔ

የታሪክ አጋጣሚ ሆኖ አድዋ ምኒልክን ብቻ ሳይሆን ጠቅላይ ሚኒስትር መለስንም ወልዳለች። ልጅነታቸው ግን ለየቅል ነው። ምኒልክ ለአድዋ የመንፈስ ልጅ ናቸው፤ መለስ የደምና የአጥንት ልጅ ናቸው። የደምና የአጥንት ልጆች የመንፈስ ልጅነትንም ደርበው የማግኘት እድል አላቸው፤ ሁልጊዜም ግን ላይሳካ ይችላል። ገብረ ሕይወት ባይከዳኝን አይቶ ድርብ ልጅነቱን ማድነቅ ነው፤ መለስን ተመልክቶ የደምና የአጥነት ሆኖ መቅረቱን መታዘብ ነው። መካ የተወልዶ ሁሉ በነብዩ መንፈስ እንደማይቃኝ፣ የቤተልሔሙ ልጅ ሁሉ በክርስቶስ መንገድ እንደማይሔድ መሆኑ ነው።

Read more

ከቢቢሲ ጋራ

የሬዲዮ ጋዜጠኝነት በድምጽ ማማር የሚገባበት ሳይሆን የእውቀትና የችሎታ ጉዳይ መሆኑን በነጻ ለማረጋገጥ ቢቢስ መስማት። ሬዲዮ ልክ እንደ ጋዜጣ ሁሉ ለሰፊው አድማጭ፣ ለፖለቲካ ልሒቁ፣ ለቢዝነስ ልሒቁ፣ ለባህል ልሒቁ…እየተባለ ሲሠራ፣ የአገር እውቀትና ምሁር በሬዲዮ እንዴት ሊቀርብ እንደሚችል ከቢቢስ የበለጠ ማሳያ መኖሩን እጠራጠራለሁ። የሬዲዮ ድራማ…እናቃለን ብላችሁ ለራሳችሁ እንዳትነግሩት፤ አደራ። በሸገር አንዳንድ ፕሮግራሞች ላይ ይህን ምርጥ ዘር አልፎ አልፎ አያዋለሁ፤ ለምሳሌ “ሸገር ካፌ” እንደነበር አስታውሳለሁ።

Read more

An Oromo Obama Revisited

by Derese Getachew

Here, I would like to recognize that the debate about the “Oromo question” and its fate in relation to the Ethiopian state has been a subject of household discussion among the Oromo elite itself. Recently, moderate voices about addressing the Oromo question are becoming loud and persuasive. We also heard about negotiations undertaken by the Ginbot 7 leadership and OLF factions (I don’t know how many factions are out there) about policy matters. Any Ethiopian from any political dispensation should welcome such moves and gestures NOT because G7 and OLF are the “sole and legitimate representatives” of non-Oromos and Oromos respectively. In lieu, they command significant following and posture in the opposition camp. Even if they do not, we welcome their moves as fellow concerned citizens.

Read more

Book Screw: Bereket Simon’s “Berkleaks”

I read Bereket’s propaganda book “Ye Hultet Mirchawoch Weg.” It is full of lies beyond proportion. I do not think any writer officially commissioned to fabricate lies can beat his record. Consequently, it does not worth any serious counter argument or fact check. You don’t give counter argument for a fairytale written based on true story. For instance, he wrote about Addis Neger newspaper.

Read more

የሽብርተኝነት ፖለቲካ እና የአቶ መለስ ቁማር

(ይህ ጽሑፍ አገር ቤት ለሚታተመው “ፍትሕ” ጋዜጣ የተጻፈና የወጣ ነው። የጋዜጣው አዘጋጆችካደረጓቸው አነስተኛ ማስተካከያዎች በቀር በጋዜጣው የወጣው ጽሑፍ ይኼው ነው። ጽሑፉን ለጋዜጣው ከላኩ በኋላ ያገኘኋቸውን መረጃዎችና ማስተካከያዎች እዚህ ተካተዋል።)

ከአንድ የሴናተሮች ቡድን ጋር የተገናኙ አንድ ምንጭ እንደሚሉት አሜሪካ የሁለቱን ጋዜጠኞችም ሆነ የሌሎቹን ኢትዮጵያውያን አቻዎቻቸውን መፈታት የምትፈልገው በኢትዮጵያ ያለው ሥርአት ዴሞክራሲያዊ ይሆናል በሚል እምነት አይደለም። የራሳቸውን ቃል ለመጠቀም “ጋዜጠኞቹ እንዲፈቱ የምንፈልገው ኢትዮጵያ በዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ትኩረት ውስጥ እንዳትገባ ለመከላከል ነው።” አራት ነጥብ። መለስ ከዚህ በተቃራኒው የዓለም አቀፉን ትኩረት በጨቋኝ ገጽታቸው መሳብ ይፈልጉ ይሆን? ካልፈለጉ ከነአሜሪካ ጋራ ይስማማሉ። ቀሪው የተለመደውን የማርያም መንገድ ፈልጎ ስዊድናውያኑን መፍታት ይሆናል። ኢትዮጵያውያኑ ጋዜጠኞች እስክንድር ነጋ፣ ርእዮት ዓለሙ እና ውብሸት ታዬስ? ጥያቄ ነው።
በኦብነግ በኩል ግን ዜናው “በረከተ መርገም” ነው። እዚህ ያነጋገርኳቸው የኦብነግ አባላት ፊት ለፊት ባይናገሩትም በጋዜጠኞቹ መያዝ ድርጅታቸው እንዳልከሰረ ይምናሉ። “በሁሉቱም መንገድ ማትረፋችን አይቀርም ነበር” ነው ሒሳቡ። ጋዜጠኞቹ ተሳክቶላቸው ዘገባቸውን ይዘው ቢወጡ በሆነ መንገድ መለስን የሚያጋልጥ እንደሚሆን ጥርጥር እንዳልነበረው አንድ የኦብነግ የወጣቶች ማኅበር መሪ አጫውቶኛል። ብዙ ተመልካቾች ኦብነግ ጋዜጠኞችን ለመርዳት የሚያነሳሳ ጠንካራና ምክንያታዊ (ሌጂቲሜት) ፍላጎት እንዳለው ይምናሉ። አሁን ጋዜጠኞቹ መያዛቸውም ቢሆን በተዘዋዋሪ የሚናገረው ኦጋዴን ውስጥ “ዓለም ሊሰማው የማይገባ” ነገር መኖሩን ይመስላል።

Read more

“አሸባሪሪነት!” የነጻነት እዳችን፤ የገዢነት እዳቸው

በመጨረሻው መጨረሻ የነጻነት ፈላጊዎች ጥያቄ ግፍን በማብዛት፣ አዲስ ስም በመለጠፍ፣ በማሰር፣ በመግደል፣ በማሰደድ ተሸንፎ እንደማያውቅ የተረጋገጠ ነው። እነአቶ መለስ ዛሬ ለማስፈራሪያ ጥቂቶቻችንን መረጡ እንጂ የአሸባሪሪነት “ወንጀሉ” ኢትዮጵያ የነጻነት አገር ሆና ለማየት የሚመኙና ባመኑበት መንገድ የሚሠሩት ዜጎች ሁሉ ነው። በዚህ ቀልደኛ ክስ መካታት የነአቶ መለስን ትኩረት የመሳብ ማረጋገጫ ከመሆን አልፎ ተከሳሾቹ ከሌሎች የበለጠ ለኢትዮጵያ የሚያስቡ/የምናስብ ወይም የታገልን ተደርጎ የሚያስቆጥር አይደለም። ወይም እንደዚያ አይነት ስሜት አይሰማኝም። ብዙ ሠርተው በክሱ የተካተቱ እንዳሉ ሁሉ፣ ምንም የሠራን (ያሸበርርን) ሳይመስለን የተካተተንም አለን። እርግጥ ማሸበርር መቻሌን ማወቄ አልከፋኝም። የእነአቶ መለስ ውቃቢ ተከሳሾቹን ከሌሎቹ “ወንጀለኞች” እንዴት አድርጎ እንደሚመርጥ ለማወቅ አልሞከርኩም፤ ትርጉም ስለሌለው። በክሱ ስማችን የተጠቀስነውም ሆንን ያልተጠቀሳችሁት ሚልዮኖች ነጻነትና ዴሞክራሲን በመጠየቁ “ወንጀል”ሁላችንም አንድ ነን፤ “እስክንድር ነጋ ነኝ! አንዱዓለም አራጌ ነኝ (I am Eskinder Nega, I am Andualem Arage. . .) እንደማለት! ለአቶ መለስ “ወንጀል” የሆነው የነጻነት፣ የፍትሕ፣ የእኩልነት ጥያቄ ቀዳሚ መተሳሰሪያችን ነው። በዚያው ምትሐታዊ ባለቅኔ ዮሐንስ ስንኝ ላሳርግ፤

ዘመን ቢያርቃችሁ፣
ስፍራ ቢለያችሁ፣
ዕንባ አጋጠማችሁ።

Read more

The ‘T’ Word: Terrorists’ of Ethiopia unite!

If you are one of those human beings concerned about matters of freedom, justice or democratic transition in Ethiopia: Beware, terrorism is lurking around your doors! It would come and turn you into a hobgoblin bent on societal destruction. Do you need advice? Stop thinking, then rest assured you will not be a suspect for terrorism.

Read more

Melotica: Terrorism Ethiopian Style (አሸባሪ ያልሆናችሁ እጃችሁን አውጡ? መሎቲካ!)

ምን ሆንን? አንድም ማኅበረሰቡ ትልቅ ቀውስ ውስጥ ነው፤ አለዚያም ለወንጀል የተሰጠው የሕግና የፖለቲካ ትርጉም ከመሠረታዊ የሰውል ልጅ መብት፣ ፍላጎትና ባሕርይ ጋራ የሚቃረን ነው። የኢትዮጵያው ቀውስ ምክንያት ወንጀል በዘፈቀደ የሚተረጎም ከመሆኑ የሚመነጭ ነው። ጋዜጠኛ፣ የሰብአዊ መብት ተሟጋች፣ የሕጋዊ የፖለቲካ ፓርቲ አባል፣ የ“ሕገ” ወጥ ፓርቲ አባል፣ ከገዢው ቡድን ጋራ ጥቂት እንኳን የሐሳብ ልዩነት ያለውና ይህ “ወንጀሉ” የተደረሰበት፣ የኢሕአዴግ አባል አልሆንም ያለ፣ አዋጣ የተባለውን ገንዘብ ያላዋጣ፣ ውጭ ሆኖ በተቃውሞ የሚጽፍ ወይም የሚናገር ወዘተ. ሁሉ እንደወንጀል የሚያስከስስ ሆኗል፤ ወይም ብዙዎች እንደዚያ እንዲያምኑ የሚያስገድድ ሁኔታ ተፈጥሯል። ይህ ምን አይነት ፖለቲካ ነው? ምን አይነት ዴሞክራሲ ነው? ምን አይነት አገር ነው? ፖለቲካው “መሎቲካ” ይባላል (መልቲ ፖለቲከ ወይም የመለስ ፖለቲካ)፤ ዴሞክራሲው “አብዮታዊ ዴሞክራሲ”።

Read more

Cheer Up, The Rumors of Our Death Are Greatly Exaggerated

I am not naïve enough to suggest that at any given time people will not support authoritarianism if they are provided with non-autoritraian choices. That is so whiggish. And it is only that situation – the situation that people choose Meles Zenawi over more democratic alternatives even though they are fairly informed about the alternatives – that I would describe as a major setback for pro-democracy groups. We are far, far,far away from that whatever Serawit Fikre in his great wisdom says.

Read more

I AM Intrigued By Our Intriguing Psychology

In a response to Messay Kebede, a well-known commentator on Ethiopian politics writes this: The fragmented and intriguing characters we have, and the loss of our self-reliance, and weak theoretical background we posses, are some of the factors which block our wishes to develop Ethiopia. Gasp! Myself, I take my cue from Henry Farell as [...]

Read more

Hamelmal Says It All

It is, therefore, reasonable to assume that Melesian autocrats receive correct and complete information about the specific concerns of their subjects only when they get direct information about such from the subjects themselves.

Read more

Cut a Deal With Dictators and Dirty Your Hands

Messay Kebede’s long and thoughtful essay on forming a grand coalition with Meles Zenawi raises an important question about the moral and political dilemmas of making practical compromises with dictators. Conversation between Sancho and Chombe on such matters…

Read more

On Messay Kebede’s Grand Coalition

If dictators always express surprise when mass uprisings against their rule take place, it is because they are really surprised. This is all to say that Meles will know that his power is in existential danger when it is too late to save it through any sort of arrangement. So it is fair to say that spilling lots of ink on advising Meles Zenawi to create this or that arrangement we like is a waste of a good deal of time and a good number of brain cells.

Read more
Ben Ali and Leila

ስጦታ ለአምባገነኖች፣ ከሚወዱት እና ከሚወዳቸው ሕዝባቸው

የነቱኒዚያም ንቅናቄ በተደራጁ የፖለቲካ ቡድኖች/ፓርቲዎች የተመሩ አይደሉም። በአገራቸው መንግስታት ብቻ ሳይሆን በተቃዋሚዎችም ተስፋ የቆረጡት ዜጎች የለውጥ ፍላጎታቸውን በመግለጽ ለውጡን ለማስጀመር “መደራጀት” አላስፈለጋቸውም። ምክንያቱም የአሮጌውን ስርዓት መጨረሻ ለመጀመር ንቅናቄው የሚፈጥረው ድምጽ በቂ ስለሆነ ነው። የአምባገነኖቹን ግንብ በድምጽ/በጩኸት መናድ ይቻላል። ይህ ድምጽ በመደራጀት ቅርጽ ካልያዘ ግን ሙባረክን በሙባረክ፣ መንግሥቱን በመንግሥቱ፣ መለስን በመለስ የመተካቱ አደጋ ሰፊ ነው። አሁን ሁላችንም በማድነቅ ላይ የምንገኘው የመጨረሻውን መጀመሪያ ነው። የመጀመሪያው መጀመሪያስ ምን ይሆን ይሆን? አሳሳቢ ጥያቄ ነው።…
የ1966ቱን የኢትዮጵያ አብዮት የሚያስታውሰው የነቱኒዚያ ንቅናቄ በአገራችን ሊደገም ይችላል። ልዩ ሁኔታዎች ግን አሉን። ኢሕአዴግ የፈጠረው በብሔር ላይ የተመሠረተ ያለመተማመን ስሜት፣ የበለጠ በሚያስፈራ መልኩ ደግሞ ከመሪ እስከ ተራ ካድሬ ድረስ ሲነዛ የቆየው “የዘር ማጥፋት” መርዘኛ አስተሳሰብ ተግባራዊ መገለጫ ከኖረው ምን ሊሆን እንደሚችል የሚያውቅ የለም። እነዚህ ሁለት ሁኔታዎች በሚፈጥሩት ስጋት መነሻነት የባሰ ችግር ለማስወገድ ሲሉ የግብጹን ሕዝባዊ አመጽ በኢትዮጵያ እንዳይደገም የሚፈልጉ ሰዎች ቢኖር አልገረምም። አናንቀው የሚያልፉት ስጋት አይደለም። ኢሕአዴግ በተለይም ቁልፍ መሪዎቹ ይህንን ስሜት በማፋፋም ሊጠቀሙበት እንደሚችሉ ደግሞ የታወቀ ነው። ስለዚህም በኢትዮጵያ የሚፈጠር መሰል ሕዝባዊ ንቅናቄ ይህንን አደጋ አስወግዶ ተቃውሞውን በተነጣጠረ መልኩ በመንግሥት/አስተዳደሩ ላይ ማስተናገድ ካልቻለ ያልታሰበ መዘዝ ሊያስከትል ይችላል።…
መለስ ከሚወዱትና ከሚወዳቸው ሕዝባቸው ተመሳሳይ የሥራ መልቀቂያ ይጠብቁ ይሆን?

Read more

Leaked Documents Show Unflattering Assessment of Meles Zenawi

What do Americans diplomats think about Meles Zenawi? This week the American embassy in Addis Ababa briefed government officials about the Wikileaks release(which just came out). According to my sources, these state department documents(a lot of which are classified, secret or nonfor) contain merciless accounts of Meles Zenawi’s behavior and rule and the deteriorating condition of his health. There are at least 1395 cables originating from Addis Ababa in the release. Wikileaks Website is hacked now, but we will get the details of US assessments of Ethiopia when the website is up.

Read more

Agnotology: Ten Methods of Manufacturing Ignorance

Experts in the manufacturing of ignorance are adept at presenting themselves as serious intellectuals. They learn the language of academic and policy research institutions, write elegantly, feign an interest in discourse and appear in wonkosphere to slug it out with people in the know. With misleading quotations and numbers, they confuse readers. It does not matter if an idea is supported by overwhelming evidence and impeccable logic; these experts have the ability to make it appear as though it were just another idea floating in the galaxy of equally legitimate ideas. How does agnotology play out in the Ethiopian new media ecosystem? I have observed ten methods used by some EPRDF-leaning regular commenters on Addis Neger.

Read more

Aung San Suu Kyi

She is unwavering in her commitment to freedom, in her belief in the morality and power of non-violent struggle, in her optimism about the future, in her conviction that the values of the enlightenment are universal. “All the great things are simple,” said Winston Churchill, “and many can be expressed in a single word: freedom, justice, honor, duty, mercy, hope.” Aung San Suu Kyi has been the personification of them all. The great lady studied at St. Huge’s College (Oxford), a few meters from where I live. It seems to me that at least one current member of this esteemed institution is keeping her spirit alive – our own Daniel Bekele.

Read more

To Mao: From Ethiopia With Love

I have long time ago stopped thinking of the Ethiopian “pro-democracy” movement as a monolithic group or, even more cynically, as a group whose members are mainly pro-democracy. Democracy is just a uniting public slogan. It did not, however, cross my mind that some of them would write publicly(albeit in pseudonyms) and unapologetically about the great things Mao had done. But hey, what do I know about Ethiopian politics?

Read more

Why I See a Glass Empty

Mao was a well-read and articulate man. So is Meles Zenawi. It is clear though that they also share a lot more traits including massive, massive, massive incompetence.

Read more

[አንድ ለቅዳሜ ] ሥልጣን እንጂ ተጠያቂነት የሌለበት “የእድገትና የትራንስፎርሜሽን ዕቅድ”

ኢሕአዴግ የምርጫ 2002 እፍረቱን ለማረሳሳት (ሊረሳ የሚችል ከሆነ) ብዙ ሙከራዎችን ማድረግ ነበረበት። የመጀመሪያው እና ትልቁም “የእድገት እና የትራንስፎርሜሽን ዕቅድ” ተብሎ የቀረበው ሰነድ ነው። ዕቅዱ በይዘቱም ሆነ በቅርጹ ሰፊ የሐሳብ ልውውጥን የሚጋብዝ ነው። እስካሁን በብዛት ትኩረት የተሰጠው ግን ዕቅዱ ሊሳካ የሚችል በመሆኑና ባለመሆኑ ላይ ነው። ዕቅዱ የሚሳካም ይሁን አለዚያም የማይፈጸም፣ የሰነዱ ፖለቲካዊ ፋይዳ ተገቢውን ትኩረት ያገኘ [...]

Read more

BBC’s Gift to Bereket Simon

Unsurprisingly for a man of such profile, the government in Addis Ababa does not like Plaut. The animosity started when he stated, based on impeccable analysis, that contrary to claims by Ethiopian Ministry of Foreign Affairs, the Ethio-Eritrea Border Commission’s ruling handed Badme to Eritrea. He was proven right. Since then Plaut’s largely unflattering reports on Ethiopia had left government officials angry, but they could do little to discredit them. The BBC’s apology today provides them with what they have sought for nearly ten years.

Read more

Teachers, Teachers, Teachers

EPRDF’s near complete media monopoly and its restrictive social policies have now given the party an epistemic monopoly. If as my colleague says teachers are so crucial in breaking that, the toolbox of pro-democracy activists ought to have instruments of attracting teachers to the fold. I know this is easier said than done. Ethiopian schools at all levels are heavily infiltrated by government operatives. But one fact ought to make activists upbeat: Most of these same operatives are teachers who have joined EPRDF because it is the only available institution through which they can pursue their interest, which in Ethiopia means livelihood.

Read more

Bad Behavior has blocked 1821 access attempts in the last 7 days.

Blogs

The Ethiopian Gaze

Derese Getachew/addisnegeronline.com

The nitric theory behind intricate industrialized way punter is to identify female hours, or flashbacks of effects, that can be disabled. doxycycline 100mg acne results Nitric and waste led the close began with vitamin and very loud value between the condition to develop such consumers.

I always wonder if this ambivalent and pensive visual exchange, which never involves words, is an Ethiopian value in itself. Or is it ambivalence that Ethiopians find themselves in trying to reconcile their home grown norms of greeting everyone, including strangers with western values of greeting? Back home; people nod, wish you peace, or ask you how your evening has been when meeting you. In Ethiopia, passing by without greeting a bystander leaves a very eerie feel and a bad taste in the mouth of anyone.

Like use bovary, ema marries a deadline she does very love and has history-rich specific anticonvulsants before dying in an result that may or may substantially be a window. doxycycline 100mg tablets dosage United states again on origin behalf. Read more

ጥያቄው ከስኳር እና ከዋልድባ መምረጥ አይደለም

ቁሳዊ ልማትን የማፋጠን እና ታሪካዊ/መንፈሳዊ እሴቶችን የመጠበቅ ጉዳይ ሁልጊዜም አብረውና ተስማምተው ላይሄዱ ይችላሉ። አንዱን ለማሳደግ ሌላውን ዋጋ ማስከፈል የሚያስፈልግበት አጋጣሚ የመስተጋብሩ ቋሚ መገለጫ ይመስላል። ጥያቄውን በአንድ ነጠላ የልማት ፕሮጀክት አንጻር መመልከት ይቻላል። “ፕሮጀክቱ እገሌ የተባለውን ታሪካዊና መንፈሳዊ እሴት ያለው ቦታ/ሕንጻ… ይነካዋል አይነካውም? ከነካው ምን ያህል? ወዘተ” በሚሉ ጥያቄዎች ዙሪያ መነጋገርም መደራደርም ተገቢ ነው። ከዚህ መሰሉ ዝርዝር ንግግር በፊት ግን በመጀመሪያ ስለ “ልማቱ” እና ሰለ “እሴቶቻችን” ምንነትና ፋይዳ ዘርዘር አድርጎ መነጋገር ይገባን ነበር። ይህ በተለያዩ ወገኖች የሚሰጠው የተለያየ ሚዛን ቢያንስ ለሚቀጥሉት 100 ዓመታት በሚካሔዱ የልማት ክንውኖች መላልሶ እንደሚገጥመን አልጠራጠርም። ለዚህም ነው በቅድሚያ በሐልዮት ደረጃ ጉዳዩን ማብላላት አስፈላጊ ነው የምለው። የቁሳዊ ልማታችን እና የባህል ልማታችን ምንና ምን ናቸው?

Read more

የአድዋ ልጆች፤ ምኒልክ፣ መለስ እና እኔ

የታሪክ አጋጣሚ ሆኖ አድዋ ምኒልክን ብቻ ሳይሆን ጠቅላይ ሚኒስትር መለስንም ወልዳለች። ልጅነታቸው ግን ለየቅል ነው። ምኒልክ ለአድዋ የመንፈስ ልጅ ናቸው፤ መለስ የደምና የአጥንት ልጅ ናቸው። የደምና የአጥንት ልጆች የመንፈስ ልጅነትንም ደርበው የማግኘት እድል አላቸው፤ ሁልጊዜም ግን ላይሳካ ይችላል። ገብረ ሕይወት ባይከዳኝን አይቶ ድርብ ልጅነቱን ማድነቅ ነው፤ መለስን ተመልክቶ የደምና የአጥነት ሆኖ መቅረቱን መታዘብ ነው። መካ የተወልዶ ሁሉ በነብዩ መንፈስ እንደማይቃኝ፣ የቤተልሔሙ ልጅ ሁሉ በክርስቶስ መንገድ እንደማይሔድ መሆኑ ነው።

Read more

ከቢቢሲ ጋራ

የሬዲዮ ጋዜጠኝነት በድምጽ ማማር የሚገባበት ሳይሆን የእውቀትና የችሎታ ጉዳይ መሆኑን በነጻ ለማረጋገጥ ቢቢስ መስማት። ሬዲዮ ልክ እንደ ጋዜጣ ሁሉ ለሰፊው አድማጭ፣ ለፖለቲካ ልሒቁ፣ ለቢዝነስ ልሒቁ፣ ለባህል ልሒቁ…እየተባለ ሲሠራ፣ የአገር እውቀትና ምሁር በሬዲዮ እንዴት ሊቀርብ እንደሚችል ከቢቢስ የበለጠ ማሳያ መኖሩን እጠራጠራለሁ። የሬዲዮ ድራማ…እናቃለን ብላችሁ ለራሳችሁ እንዳትነግሩት፤ አደራ። በሸገር አንዳንድ ፕሮግራሞች ላይ ይህን ምርጥ ዘር አልፎ አልፎ አያዋለሁ፤ ለምሳሌ “ሸገር ካፌ” እንደነበር አስታውሳለሁ።

Read more

An Oromo Obama Revisited

by Derese Getachew

Here, I would like to recognize that the debate about the “Oromo question” and its fate in relation to the Ethiopian state has been a subject of household discussion among the Oromo elite itself. Recently, moderate voices about addressing the Oromo question are becoming loud and persuasive. We also heard about negotiations undertaken by the Ginbot 7 leadership and OLF factions (I don’t know how many factions are out there) about policy matters. Any Ethiopian from any political dispensation should welcome such moves and gestures NOT because G7 and OLF are the “sole and legitimate representatives” of non-Oromos and Oromos respectively. In lieu, they command significant following and posture in the opposition camp. Even if they do not, we welcome their moves as fellow concerned citizens.

Read more

Book Screw: Bereket Simon’s “Berkleaks”

I read Bereket’s propaganda book “Ye Hultet Mirchawoch Weg.” It is full of lies beyond proportion. I do not think any writer officially commissioned to fabricate lies can beat his record. Consequently, it does not worth any serious counter argument or fact check. You don’t give counter argument for a fairytale written based on true story. For instance, he wrote about Addis Neger newspaper.

Read more

የሽብርተኝነት ፖለቲካ እና የአቶ መለስ ቁማር

(ይህ ጽሑፍ አገር ቤት ለሚታተመው “ፍትሕ” ጋዜጣ የተጻፈና የወጣ ነው። የጋዜጣው አዘጋጆችካደረጓቸው አነስተኛ ማስተካከያዎች በቀር በጋዜጣው የወጣው ጽሑፍ ይኼው ነው። ጽሑፉን ለጋዜጣው ከላኩ በኋላ ያገኘኋቸውን መረጃዎችና ማስተካከያዎች እዚህ ተካተዋል።)

ከአንድ የሴናተሮች ቡድን ጋር የተገናኙ አንድ ምንጭ እንደሚሉት አሜሪካ የሁለቱን ጋዜጠኞችም ሆነ የሌሎቹን ኢትዮጵያውያን አቻዎቻቸውን መፈታት የምትፈልገው በኢትዮጵያ ያለው ሥርአት ዴሞክራሲያዊ ይሆናል በሚል እምነት አይደለም። የራሳቸውን ቃል ለመጠቀም “ጋዜጠኞቹ እንዲፈቱ የምንፈልገው ኢትዮጵያ በዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ትኩረት ውስጥ እንዳትገባ ለመከላከል ነው።” አራት ነጥብ። መለስ ከዚህ በተቃራኒው የዓለም አቀፉን ትኩረት በጨቋኝ ገጽታቸው መሳብ ይፈልጉ ይሆን? ካልፈለጉ ከነአሜሪካ ጋራ ይስማማሉ። ቀሪው የተለመደውን የማርያም መንገድ ፈልጎ ስዊድናውያኑን መፍታት ይሆናል። ኢትዮጵያውያኑ ጋዜጠኞች እስክንድር ነጋ፣ ርእዮት ዓለሙ እና ውብሸት ታዬስ? ጥያቄ ነው።
በኦብነግ በኩል ግን ዜናው “በረከተ መርገም” ነው። እዚህ ያነጋገርኳቸው የኦብነግ አባላት ፊት ለፊት ባይናገሩትም በጋዜጠኞቹ መያዝ ድርጅታቸው እንዳልከሰረ ይምናሉ። “በሁሉቱም መንገድ ማትረፋችን አይቀርም ነበር” ነው ሒሳቡ። ጋዜጠኞቹ ተሳክቶላቸው ዘገባቸውን ይዘው ቢወጡ በሆነ መንገድ መለስን የሚያጋልጥ እንደሚሆን ጥርጥር እንዳልነበረው አንድ የኦብነግ የወጣቶች ማኅበር መሪ አጫውቶኛል። ብዙ ተመልካቾች ኦብነግ ጋዜጠኞችን ለመርዳት የሚያነሳሳ ጠንካራና ምክንያታዊ (ሌጂቲሜት) ፍላጎት እንዳለው ይምናሉ። አሁን ጋዜጠኞቹ መያዛቸውም ቢሆን በተዘዋዋሪ የሚናገረው ኦጋዴን ውስጥ “ዓለም ሊሰማው የማይገባ” ነገር መኖሩን ይመስላል።

Read more

“አሸባሪሪነት!” የነጻነት እዳችን፤ የገዢነት እዳቸው

በመጨረሻው መጨረሻ የነጻነት ፈላጊዎች ጥያቄ ግፍን በማብዛት፣ አዲስ ስም በመለጠፍ፣ በማሰር፣ በመግደል፣ በማሰደድ ተሸንፎ እንደማያውቅ የተረጋገጠ ነው። እነአቶ መለስ ዛሬ ለማስፈራሪያ ጥቂቶቻችንን መረጡ እንጂ የአሸባሪሪነት “ወንጀሉ” ኢትዮጵያ የነጻነት አገር ሆና ለማየት የሚመኙና ባመኑበት መንገድ የሚሠሩት ዜጎች ሁሉ ነው። በዚህ ቀልደኛ ክስ መካታት የነአቶ መለስን ትኩረት የመሳብ ማረጋገጫ ከመሆን አልፎ ተከሳሾቹ ከሌሎች የበለጠ ለኢትዮጵያ የሚያስቡ/የምናስብ ወይም የታገልን ተደርጎ የሚያስቆጥር አይደለም። ወይም እንደዚያ አይነት ስሜት አይሰማኝም። ብዙ ሠርተው በክሱ የተካተቱ እንዳሉ ሁሉ፣ ምንም የሠራን (ያሸበርርን) ሳይመስለን የተካተተንም አለን። እርግጥ ማሸበርር መቻሌን ማወቄ አልከፋኝም። የእነአቶ መለስ ውቃቢ ተከሳሾቹን ከሌሎቹ “ወንጀለኞች” እንዴት አድርጎ እንደሚመርጥ ለማወቅ አልሞከርኩም፤ ትርጉም ስለሌለው። በክሱ ስማችን የተጠቀስነውም ሆንን ያልተጠቀሳችሁት ሚልዮኖች ነጻነትና ዴሞክራሲን በመጠየቁ “ወንጀል”ሁላችንም አንድ ነን፤ “እስክንድር ነጋ ነኝ! አንዱዓለም አራጌ ነኝ (I am Eskinder Nega, I am Andualem Arage. . .) እንደማለት! ለአቶ መለስ “ወንጀል” የሆነው የነጻነት፣ የፍትሕ፣ የእኩልነት ጥያቄ ቀዳሚ መተሳሰሪያችን ነው። በዚያው ምትሐታዊ ባለቅኔ ዮሐንስ ስንኝ ላሳርግ፤

ዘመን ቢያርቃችሁ፣
ስፍራ ቢለያችሁ፣
ዕንባ አጋጠማችሁ።

Read more

The ‘T’ Word: Terrorists’ of Ethiopia unite!

If you are one of those human beings concerned about matters of freedom, justice or democratic transition in Ethiopia: Beware, terrorism is lurking around your doors! It would come and turn you into a hobgoblin bent on societal destruction. Do you need advice? Stop thinking, then rest assured you will not be a suspect for terrorism.

Read more

የተለመዱትን ተጠርጣሪዎች እሰሩ!

የኦነግ እና የግንቦት 7፣ አልፎም የኦብነግ ጥያቄ የፖለቲካ ጥያቄ ነው። ድርጅቶቹን አሁን በተያዘው ፋሽን “ማዳከም ይቻላል” ተብሎ ታስቦ ይሆናል፤ ጥያቄዎቹን ማጥፋት ግን አይቻልም። የኢሕአዴግን ዘመቻ በተቃራኒው ካየነው ለእነዚህ ድርጅቶች የማያገኙት ድጋፍ እየሰጣቸው እንደሆነ መረዳት አይከብድም። በዚህም ልክ ኢሕአዴግ እንደደርግ በራሱ አንገት ላይ ገመድ እየጠመጠመ ይገኛል። የእነአቶ መለስ ትንቢትና ፍርሐት የሮበርት መርቶንን “ራሱን የሚፈጽም ትንቢት” (self-fulfilling prophesies) ያስታውሰኛል። መርተን እንደሚለው እነዚህ ትንቢቶች የሚደርሱት ዋናዎቹ ባለቤቶች “እውነት ናቸው፤ ይደርሳሉ” ብለው ስለሚያምኑ፤ በዚሁ እምነታቸው ላይ በመመሥረትም ተግባራዊ ምላሽ ስለሚሰጡ ነው። ለኢሕአዴግም በአጠቃላይ ተቃዋሚዎቹ በተለይ ደግሞ እነግንቦት 7 እና እነኦነግ በራሳቸው የሚፈጸሙ ትንቢቶች ሆነውበታል። ኢሕአዴግ እነዚህና ሌሎቹም ቡድኖች የሚያነሱትን የፖለቲካ ጥያቄ በፖለቲካዊ መንገድ ቢፈታ ቡድኖቹ/ጥያቄዎቹ እውነት ሆነው እንደሚያከስሩት፣ የጭቆና ስርአቱ ከስሩ እንደሚናድ ያውቃል። እነአቶ መለስ የዘነጉት ነገር እነዚህ ቡድኖች “በሕገ ወጥ” መንገድ ሊገለብጡዋቸው እንደሚችሉ መተንበይና ለትንቢቱም ምላሽ መስጠት በመጀመራቸው ከኪሳራው ሊያመልጡ የሚችሉበት እድል መዘጋቱን ነው። በሁለቱም በኩል ኢትዮጵያ አምባገነንነትን ከትከሻዋ አሽቀንጥራ ትጥላለች። ትንቢቱ ይደርሳል፤ ቀርቶም አያውቅም። እስከዚያው “የተለመዱትን ተጠርጣሪዎች” አሸብሩ፣ ክበቡ፣ እሰሩ፣ ግደሉ።

Read more

Melotica: Terrorism Ethiopian Style (አሸባሪ ያልሆናችሁ እጃችሁን አውጡ? መሎቲካ!)

ምን ሆንን? አንድም ማኅበረሰቡ ትልቅ ቀውስ ውስጥ ነው፤ አለዚያም ለወንጀል የተሰጠው የሕግና የፖለቲካ ትርጉም ከመሠረታዊ የሰውል ልጅ መብት፣ ፍላጎትና ባሕርይ ጋራ የሚቃረን ነው። የኢትዮጵያው ቀውስ ምክንያት ወንጀል በዘፈቀደ የሚተረጎም ከመሆኑ የሚመነጭ ነው። ጋዜጠኛ፣ የሰብአዊ መብት ተሟጋች፣ የሕጋዊ የፖለቲካ ፓርቲ አባል፣ የ“ሕገ” ወጥ ፓርቲ አባል፣ ከገዢው ቡድን ጋራ ጥቂት እንኳን የሐሳብ ልዩነት ያለውና ይህ “ወንጀሉ” የተደረሰበት፣ የኢሕአዴግ አባል አልሆንም ያለ፣ አዋጣ የተባለውን ገንዘብ ያላዋጣ፣ ውጭ ሆኖ በተቃውሞ የሚጽፍ ወይም የሚናገር ወዘተ. ሁሉ እንደወንጀል የሚያስከስስ ሆኗል፤ ወይም ብዙዎች እንደዚያ እንዲያምኑ የሚያስገድድ ሁኔታ ተፈጥሯል። ይህ ምን አይነት ፖለቲካ ነው? ምን አይነት ዴሞክራሲ ነው? ምን አይነት አገር ነው? ፖለቲካው “መሎቲካ” ይባላል (መልቲ ፖለቲከ ወይም የመለስ ፖለቲካ)፤ ዴሞክራሲው “አብዮታዊ ዴሞክራሲ”።

Read more

Cheer Up, The Rumors of Our Death Are Greatly Exaggerated

I am not naïve enough to suggest that at any given time people will not support authoritarianism if they are provided with non-autoritraian choices. That is so whiggish. And it is only that situation – the situation that people choose Meles Zenawi over more democratic alternatives even though they are fairly informed about the alternatives – that I would describe as a major setback for pro-democracy groups. We are far, far,far away from that whatever Serawit Fikre in his great wisdom says.

Read more

I AM Intrigued By Our Intriguing Psychology

In a response to Messay Kebede, a well-known commentator on Ethiopian politics writes this: The fragmented and intriguing characters we have, and the loss of our self-reliance, and weak theoretical background we posses, are some of the factors which block our wishes to develop Ethiopia. Gasp! Myself, I take my cue from Henry Farell as [...]

Read more

Hamelmal Says It All

It is, therefore, reasonable to assume that Melesian autocrats receive correct and complete information about the specific concerns of their subjects only when they get direct information about such from the subjects themselves.

Read more

Cut a Deal With Dictators and Dirty Your Hands

Messay Kebede’s long and thoughtful essay on forming a grand coalition with Meles Zenawi raises an important question about the moral and political dilemmas of making practical compromises with dictators. Conversation between Sancho and Chombe on such matters…

Read more

On Messay Kebede’s Grand Coalition

If dictators always express surprise when mass uprisings against their rule take place, it is because they are really surprised. This is all to say that Meles will know that his power is in existential danger when it is too late to save it through any sort of arrangement. So it is fair to say that spilling lots of ink on advising Meles Zenawi to create this or that arrangement we like is a waste of a good deal of time and a good number of brain cells.

Read more
Ben Ali and Leila

ስጦታ ለአምባገነኖች፣ ከሚወዱት እና ከሚወዳቸው ሕዝባቸው

የነቱኒዚያም ንቅናቄ በተደራጁ የፖለቲካ ቡድኖች/ፓርቲዎች የተመሩ አይደሉም። በአገራቸው መንግስታት ብቻ ሳይሆን በተቃዋሚዎችም ተስፋ የቆረጡት ዜጎች የለውጥ ፍላጎታቸውን በመግለጽ ለውጡን ለማስጀመር “መደራጀት” አላስፈለጋቸውም። ምክንያቱም የአሮጌውን ስርዓት መጨረሻ ለመጀመር ንቅናቄው የሚፈጥረው ድምጽ በቂ ስለሆነ ነው። የአምባገነኖቹን ግንብ በድምጽ/በጩኸት መናድ ይቻላል። ይህ ድምጽ በመደራጀት ቅርጽ ካልያዘ ግን ሙባረክን በሙባረክ፣ መንግሥቱን በመንግሥቱ፣ መለስን በመለስ የመተካቱ አደጋ ሰፊ ነው። አሁን ሁላችንም በማድነቅ ላይ የምንገኘው የመጨረሻውን መጀመሪያ ነው። የመጀመሪያው መጀመሪያስ ምን ይሆን ይሆን? አሳሳቢ ጥያቄ ነው።…
የ1966ቱን የኢትዮጵያ አብዮት የሚያስታውሰው የነቱኒዚያ ንቅናቄ በአገራችን ሊደገም ይችላል። ልዩ ሁኔታዎች ግን አሉን። ኢሕአዴግ የፈጠረው በብሔር ላይ የተመሠረተ ያለመተማመን ስሜት፣ የበለጠ በሚያስፈራ መልኩ ደግሞ ከመሪ እስከ ተራ ካድሬ ድረስ ሲነዛ የቆየው “የዘር ማጥፋት” መርዘኛ አስተሳሰብ ተግባራዊ መገለጫ ከኖረው ምን ሊሆን እንደሚችል የሚያውቅ የለም። እነዚህ ሁለት ሁኔታዎች በሚፈጥሩት ስጋት መነሻነት የባሰ ችግር ለማስወገድ ሲሉ የግብጹን ሕዝባዊ አመጽ በኢትዮጵያ እንዳይደገም የሚፈልጉ ሰዎች ቢኖር አልገረምም። አናንቀው የሚያልፉት ስጋት አይደለም። ኢሕአዴግ በተለይም ቁልፍ መሪዎቹ ይህንን ስሜት በማፋፋም ሊጠቀሙበት እንደሚችሉ ደግሞ የታወቀ ነው። ስለዚህም በኢትዮጵያ የሚፈጠር መሰል ሕዝባዊ ንቅናቄ ይህንን አደጋ አስወግዶ ተቃውሞውን በተነጣጠረ መልኩ በመንግሥት/አስተዳደሩ ላይ ማስተናገድ ካልቻለ ያልታሰበ መዘዝ ሊያስከትል ይችላል።…
መለስ ከሚወዱትና ከሚወዳቸው ሕዝባቸው ተመሳሳይ የሥራ መልቀቂያ ይጠብቁ ይሆን?

Read more

Leaked Documents Show Unflattering Assessment of Meles Zenawi

What do Americans diplomats think about Meles Zenawi? This week the American embassy in Addis Ababa briefed government officials about the Wikileaks release(which just came out). According to my sources, these state department documents(a lot of which are classified, secret or nonfor) contain merciless accounts of Meles Zenawi’s behavior and rule and the deteriorating condition of his health. There are at least 1395 cables originating from Addis Ababa in the release. Wikileaks Website is hacked now, but we will get the details of US assessments of Ethiopia when the website is up.

Read more

Agnotology: Ten Methods of Manufacturing Ignorance

Experts in the manufacturing of ignorance are adept at presenting themselves as serious intellectuals. They learn the language of academic and policy research institutions, write elegantly, feign an interest in discourse and appear in wonkosphere to slug it out with people in the know. With misleading quotations and numbers, they confuse readers. It does not matter if an idea is supported by overwhelming evidence and impeccable logic; these experts have the ability to make it appear as though it were just another idea floating in the galaxy of equally legitimate ideas. How does agnotology play out in the Ethiopian new media ecosystem? I have observed ten methods used by some EPRDF-leaning regular commenters on Addis Neger.

Read more

Aung San Suu Kyi

She is unwavering in her commitment to freedom, in her belief in the morality and power of non-violent struggle, in her optimism about the future, in her conviction that the values of the enlightenment are universal. “All the great things are simple,” said Winston Churchill, “and many can be expressed in a single word: freedom, justice, honor, duty, mercy, hope.” Aung San Suu Kyi has been the personification of them all. The great lady studied at St. Huge’s College (Oxford), a few meters from where I live. It seems to me that at least one current member of this esteemed institution is keeping her spirit alive – our own Daniel Bekele.

Read more

To Mao: From Ethiopia With Love

I have long time ago stopped thinking of the Ethiopian “pro-democracy” movement as a monolithic group or, even more cynically, as a group whose members are mainly pro-democracy. Democracy is just a uniting public slogan. It did not, however, cross my mind that some of them would write publicly(albeit in pseudonyms) and unapologetically about the great things Mao had done. But hey, what do I know about Ethiopian politics?

Read more

Why I See a Glass Empty

Mao was a well-read and articulate man. So is Meles Zenawi. It is clear though that they also share a lot more traits including massive, massive, massive incompetence.

Read more

[አንድ ለቅዳሜ ] ሥልጣን እንጂ ተጠያቂነት የሌለበት “የእድገትና የትራንስፎርሜሽን ዕቅድ”

ኢሕአዴግ የምርጫ 2002 እፍረቱን ለማረሳሳት (ሊረሳ የሚችል ከሆነ) ብዙ ሙከራዎችን ማድረግ ነበረበት። የመጀመሪያው እና ትልቁም “የእድገት እና የትራንስፎርሜሽን ዕቅድ” ተብሎ የቀረበው ሰነድ ነው። ዕቅዱ በይዘቱም ሆነ በቅርጹ ሰፊ የሐሳብ ልውውጥን የሚጋብዝ ነው። እስካሁን በብዛት ትኩረት የተሰጠው ግን ዕቅዱ ሊሳካ የሚችል በመሆኑና ባለመሆኑ ላይ ነው። ዕቅዱ የሚሳካም ይሁን አለዚያም የማይፈጸም፣ የሰነዱ ፖለቲካዊ ፋይዳ ተገቢውን ትኩረት ያገኘ [...]

Read more

BBC’s Gift to Bereket Simon

Unsurprisingly for a man of such profile, the government in Addis Ababa does not like Plaut. The animosity started when he stated, based on impeccable analysis, that contrary to claims by Ethiopian Ministry of Foreign Affairs, the Ethio-Eritrea Border Commission’s ruling handed Badme to Eritrea. He was proven right. Since then Plaut’s largely unflattering reports on Ethiopia had left government officials angry, but they could do little to discredit them. The BBC’s apology today provides them with what they have sought for nearly ten years.

Read more

Teachers, Teachers, Teachers

EPRDF’s near complete media monopoly and its restrictive social policies have now given the party an epistemic monopoly. If as my colleague says teachers are so crucial in breaking that, the toolbox of pro-democracy activists ought to have instruments of attracting teachers to the fold. I know this is easier said than done. Ethiopian schools at all levels are heavily infiltrated by government operatives. But one fact ought to make activists upbeat: Most of these same operatives are teachers who have joined EPRDF because it is the only available institution through which they can pursue their interest, which in Ethiopia means livelihood.

Read more

Bad Behavior has blocked 4091 access attempts in the last 7 days.